የወልድያ-ፍላቂት መንገድን መልሶ ለመገንባት እየተሠራ ነው።
የወልድያ-ፍላቂት መንገድን መልሶ ለመገንባት እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የወልድያ-ፍላቂት መንገድ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል በተከሰተ የጸጥታ ችግር ምክንያት የተስተጓጎለ ቢኾንም መልሶ ግንባታ ሥራውን ለማስጀመር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች በመከናወን ላይ ይገኛል፡፡
የኮምቦልቻ መንገድ አውታር...
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሚኤሶ-ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ግንባታ ፕሮጀክትን አስጀመሩ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባጋሩት መልእክት ኅብረ ብሔራዊ አንድነታችንን የሚያጠናክሩ፣ የኢትዮጵያን ማንሠራራት የሚያበሥሩ አያሌ ታሪክ ቀያሪ ፕሮጀክቶችን እያስጀመርን እንጨርሳለን፤ እየገነባን ሀገርን ወደ ልዕልና እናሻግራለን ብለዋል።
የኢትዮጵያ የማንሰራራት...
የአርቲስት ደበበ እሸቱ አስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር በብሔራዊ ቴአትር እየተካሄደ ነው።
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዘመናዊ ጥበብ ፈር ቀዳጁ አርቲስት ደበበ እሸቱ አስክሬን ሽኝት መርሐ ግብር በብሔራዊ ቴዓትር እየተካሄደ ነው።
በሽኝት መርሐ ግብሩ ላይ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች...
በዓለ ደብረ ታቦር በአብነት ትምህርት ቤቶች
ባሕር ዳር: ነሐሴ 13/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ታቦር በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በየዓመቱ ነሐሴ 13 ይከበራል። በዓሉ በምዕመናን ዘንድ ‹ቡሄ› በሚባል ባሕላዊ ትውፊት ይታወቃል፡፡
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስትያን ባሕር ዳር ሀገረ ስብከት...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልዕክት፦
በትንሿ ኢትዮጵያ፣ በበረሀዋ ገነት፣ በጉራማይሌዋ የፍቅር ከተማ ድሬ ገብተናል፡፡
በድሬዳዋ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደማቅ አቀባበል ላደረጉልን ለድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ፣ ለከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች፣ ለሀገር ሽማግሌዎች እና ለከተማው ሕዝብ ላቅ ያለ ምስጋና አቀርባለሁ፡፡
በቆይታችን የኮሪደር ልማት...








