የዓለም የቱሪዝም ቀንን ማክበር የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን ለማነቃቃት ያስችላል።
አዲስ አበባ: መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "ቱሪዝም ለዘላቂ ለውጥ" በሚል መሪ መልዕክት በዓለም ለ46ኛ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ38ኛ ጊዜ እየተከበረ የሚገኘው የዓለም የቱሪዝም ቀን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በተለያዩ መርሐ ግብሮች መከበሩን ቀጥሏል።
የዓለም የቱሪም ቀንን አስመልክቶ...
የመስቀል በዓል ሥርዓቱን ጠብቆ በሰላም እንዲከበር ሀሉም የድርሻውን እንዲወጣ ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ ጠየቁ።
አዲስ አበባ፡ መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት፣ የአዲስ አበባ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ እና የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ በ2018 የመስቀል በዓል አከባበር ዙሪያ እየተወያዩ ነው።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን...
የተሽከርካሪ አደጋን ለመቀነስ እየተሠራ ነው።
አዲስ አበባ: መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከአዲስ አበባ ደብረ ብርሃን ያለውን የመንገድ ኮሪደር የሚሸፍን የተሻሻለ የትራፊክ ማስከበር እና የድህረ አደጋ ምላሽ አሰጣጥ የሙከራ ፕሮጀክት ይፋ ኾኗል።
በመርሐ ግብር ትውውቁ ላይ የተገኙት የመንገድ ደኅንነት እና የመድን...
ሕዳሴ የአንድነት መገለጫ ነው።
ባሕር ዳር: መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ)
የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን ተከትሎ በድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር ሕዝባዊ የድጋፍ እና የደስታ መግለጫ ሰልፍ ተካሂዷል።
በሕዝባዊ ሰልፉ የተለያዩ መልዕክቶች ተላልፈዋል። ከድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው በኅብረት...
የቱሪዝም አውደ ጥናት እና አውደ ርዕይ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው።
አዲስ አበባ፡ መስከረም 12/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሆሳዕና ከተማ "ቱሪዝም ለዘላቂ ለውጥ" በሚል መሪ መልዕክት የቱሪዝም አውደ ጥናት እና አውደ ርዕይ መካሄድ ጀምሯል።
ቱሪዝም ሚኒስቴር የዓለም የቱሪዝም ቀንን አስመልክቶ ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጋር በመተባበር በክልሉ የተለያዩ...








