“የኢትዮጵያን የባሕር በር ባለቤትነት ጥያቄ እናሳካዋለን” ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ:ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 118ኛው የሠራዊት ቀን "የማትደፈር ሀገር፣ የማይበገር ሠራዊት" በሚል መሪ መልዕክት ተከብሯል። በበዓሉ መልዕክት ያስተላለፉት የጦር ኀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ሠራዊቱ ለሀገር ሉዓላዊነት እና ነፃነት...

ለአርሶ አደሮች ሰፊ የውኃ አማራጭ በመፍጠር ተጠቃሚነታቸውን ማሳደግ ይገባል።

ደባርቅ:ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት፣ የተፈጥሮ ሃብት እና ተፋሰስ ልማትን አስመልክቶ የንቅናቄ መድረክ በደባርቅ ከተማ አካሂዷል። የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ ዲያቆን ሸጋው ውቤ ለአርሶ አደሮች...

የከተማዋን ልማት እና ሰላም በባለቤትነት ስሜት መጠበቅ ይገባል።

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት 4ኛው ዙር ሞርጫ 13ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ጉባኤን እያካሄደ ነው፡፡ የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ጌትነት እውነቱ (ዶ.ር)...

“የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት በአሸናፊነት ሥነ ልቦና የተገነባ ነው” ሌተናል ጀኔራል ሹማ አብደታ

ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 118ኛው የሠራዊት ቀን "የማትደፈር ሀገር፣ የማይበገር ሠራዊት" በሚል መሪ መልዕክት በደብረ ብርሃን ከተማ እየተከበረ ነው። የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ በድሉ ውብሸት ሠራዊቱ በክልሉ የገጠመው...

የውል እርሻ ለምርት እና ምርታማነት ማደግ ድርሻው የጎላ ነው።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ግብርና ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት እና ከአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ጋር በመተባበር" በግብርና ውል አርሻ" አሠራር ዙሪያ በባሕር ዳር ከተማ ውይይት አካሂዷል። የግብርና ሚኒስትር...