“የአፍሪካ ምልክት፤ የጥቁሮች አብነት”
ባሕር ዳር: ጥቅምት 27/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አፍሪካውያን የነጻነታቸው አብነት፣ የሉዓላዊነታቸው ምልክት አድርገዋት ኖረዋል፤ ጥቁሮች ኮርተውባታል፤ መመኪያችን፣ አለኝታችን ብለዋታል።
በጠነከረ መሠረት ላይ የታነጸ ቤት ዝናብ ቢዘንብ፣ ጎርፍም ቢጎርፍ፣ ነፋስም ቢነፍስ፣ ገፍተው ሊጥሉት አይችሉም እንደተባለ እርሷ...
የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ምን ላይ ነው?
ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጣና በለስ የተቀናጀ የስኳር ልማት ፕሮጀክት በኢትዮጵያ ያለውን የስኳር ምርት ችግር ለመቅረፍ በመንግሥት እና በሕዝብ ተስፋ ተጥሎበት፣ በሀገር ኢኮኖሚ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት የታመነበት ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
የፕሮጀክቱ ግንባታ በ2003...
የታክሲና ባጃጅ አሽከርካሪዎች ለከተማቸው ሰላም ተቆርቋሪ ኾነው መሥራት አለባቸው።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ''የውጪ ባዕዳዎችን እና የውስጥ ባንዳዎችን ቅዠት በማምከን አንጸባራቂ ድሎችን እናስመዘግባለን'' በሚል መሪ ሀሳብ ከከተማው የታክሲ እና ባጃጅ ትራንስፖርት ማኅበራት አመራሮች እና አባላት ጋር ውይይት...
ሰሞነኛው ጉንፋን መሰል ሕመም ምንድን ነው ?
ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ መሠረት ባሕሩ የባሕርዳር ከተማ ነዋሪ ናቸው። ከሰሞኑ ጉንፋን መሰል አዲስ ሕመም በልጆቻቸው ላይ በመከሰቱ ለሕክምና ወጭ፣ እንግልት እና ጭንቀት እንደዳረረጋቸው ገልጸዋል።
ልጆቻቸው መጀመሪያ ላይ ዓይናቸው አካባቢ የማሳሸት እና...
ኢትዮጵያ ለፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ተቋማዊ እና መንፈሳዊ ሞዴል ሀገር ናት፡፡
ባሕር ዳር: ጥቅምት 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ከሰው ዘር መገኛነቷ ባሻገር ለዓለም ጥቁር ሕዝብ ሁሉ የነጻነት ትግል ፋና ወጊ ቀንዲል ናት፡፡ የዓድዋ ድል አፍሪካ ከቅኝ ግዛት ጭቆና እና ብዝበዛ እንድትላቀቅ የማንቂያ ደወል ኾኖ አገልግሏል፡፡
ከፖለቲካዊ...








