”ሙስሊም ወጣቶች አፍላ ጉልበታቸውን እና እውቀታቸውን አዋሕደው ለሀገራቸው ልማት ሊሠሩ ይገባል” አቶ ይርጋ ሲሳይ
ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል በባሕር ዳር ተመሥርቷል። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት ተገኝተዋል።
በሥነ ሥርዓቱ መልዕክት ያስተላለፉት በብልጽግና ፓርቲ...
ከውጭ የሚገቡ የተቀነባበሩ የወተት ውጤቶችን ለማሰቀረት እየተሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የምሥራቅ ጉራጌ ዞን ግብርና መምሪያ ምክትል ኀላፊ ሁሴን አልዬ (ዶ.ር) ባለፉት አራት ዓመታት በተሠሩ የሌማት ትሩፋት ሥራዎች የእንስሳት ሃብት ላይ ውጤቶች ተመዝግበዋል ብለዋል።
በተለይም በወተት መንደር...
“በኮምቦልቻ ከተማ ለሰው ተኮር ተግባራት የተሰጠው ትኩረት የሚደነቅ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በኮምቦልቻ...
በኢትዮጵያ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል የአማራ ሙስሊም ወጣቶች ካውንስል ምሥረታ እየተካሄደ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥረታው የፌደራል እና የክልሉ እስልምና ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ እና የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውን...
ተሠርተው የሚፈርሱ ሳይኾን በጠንካራ ፕላን እየተመሩ የሚዘልቁ ከተሞች መፍጠር ይገባል።
አዲስ አበባ: ኅዳር 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በከተማ አመሠራረት ታሪክ ቀዳሚ ከኾኑ ሀገራት መካከል አንዷ ናት። የታሪክ ድርሳናት እንደሚነግሩን በሺዎች ከሚቆጠሩ ዓመታት በፊት ከተሞች በኢትዮጵያ ነበሩ።
በታላቅነት ተመሥርተው የነበሩ፣ በመናገሻነት ያገለገሉ፣ አሁን ግን ከነበሩበት ከፍታ...








