ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በራይላ ኦዲንጋ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገለጹ። 

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በቀድሞው የኬኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ሕልፈት የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል።   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት በቀድሞው የኬኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ራይላ ኦዲንጋ ሕልፈት...

” የሕዳሴ ግድብ አበርክቶ ለሌሎች ሀገራትም የሚተርፍ ነው” የውጭ ሀገራት የፖለቲካ ጉዳይ ተንታኞች

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚኖረው አበርክቶ ከኢትዮጵያ ባለፈ ለሌሎችም ሀገራት እንደሚተርፍ ዩጋንዳውያን እና ኬንያውያን የፖለቲካ ጉዳይ ተንታኞች ተናግረዋል።   ሞሰስ ክሪስፐስ ኦኬሎ ይባላሉ። እኝህ ዩጋንዳዊ መቀመጫውን ደቡብ አፍሪካ በአደረገ የአፍሪካ...

“የተፋሰሱ የላይኛው እና የታችኛው ሀገራት ያለፉ ዘመናትን ልዩነቶች በማጥበብ በጋራ እና በመቀራረብ መሥራት ይገባቸዋል”...

ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ ተመርቋል፡፡ በጉባ በተካሄደው ምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አሕጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች...

“ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የፓን-አፍሪካኒዝም መንፈስ መገለጫ ነው” ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር፡ ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ እየተመረቀ ነው፡፡ በጉባ እየተካሄደ በሚገኘው ምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች፣ የዓለም አቀፍ እና አሕጉር አቀፍ ድርጅት ተወካዮች እና ጥሪ...

ዛሬ እናንተ ባሰካችሁት የሕዳሴ ግድብ ስኬት አፍሪካ ትኮራለች።

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ ተመርቋል። በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የአፍሪካ እና የካሪቢያን ሀገራት መሪዎች ተገኝተዋል።   የባርባዶስ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ሚያ አሞር ሞትሊ ይህ የኢትዮጵያን እና የአካባቢውን ሕዝብ ያንቀሳቀሰ ታሪክ...