“ከአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጎን ለጎን ከሀገራት ልዑካን ጋር ስኬታማ የሁለትዮሽ ውይይት...
ባሕር ዳር: ሐምሌ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከ43ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት ጎን ለጎን ከአፍሪካ ሀገራት ልዑካን ጋር ስኬታማ የሁለትዮሽ ውይይት ማድረግ መቻሉን ምክትል ጠቅላይ ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ።
ለሁለት...
የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ የአፍሪካውያን የስኬታማዎች ሽልማት (African Achievers Award) አሸናፊ ሆኑ፡፡
ባሕር ዳር: ሐምሌ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ13ተኛው ዓመታዊ የአፍሪካ አሸናፊዎች ሽልማት የወቅቱ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን(ኢጋድ) ዋና ፀሀፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ እንግሊዝ ለንደን ውስጥ በተካሄደው የአፍሪካውያን የስኬታማዎች ሽልማት (African Achievers Award) አሸናፊ...
በአዳዲስ አሠራሮች ፈጠራን ለማበረታታት እንደሚሠራ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገለጸ።
አዲስ አበባ: ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የፈጠራ እድገትን ለማሳደግ እቅድ ተኮር አጋርነትን ለማመቻቸት እና በአፍሪካ የኢንሹራንስ ቴክኖሎጂ ዘርፉን ለመደገፍ ያለመ መድረክ በአዲስ አበባ በኤፍ ኤስ ዲ ኢትዮጵያ፣ ኤፍ .ኤፍ.ዲ አፍሪካ...
አቶ ደመቀ መኮንን ከጋምቢያና ማላዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከጋምቢያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማመዱ ታንጋራ (ዶ/ር) እና ከማላዊ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናንሲ ቴምቦ ጋር ተወያይተዋል፡፡
ውይይቱ በኬንያ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በካይሮ ተወያዩ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ(ዶ/ር) ከኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር በግብጽ ካይሮ ተገናኘተው መምከራቸው ተገለጸ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ እና ፕሬዝዳንት ኢሳይስ አፈወርቂ በሱዳን ቀውስ እና ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።...