የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሰ/ቅ.ማ/731/15 በቀን 13/03/2015 ዓ.ም በወጣው የቅጥር ማስታወቂያ ለዌብ ማናጀር የሥራ መደብ በኦንላይን ከተመዘገባችሁት መካከል ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው አመልካቾች እጣ የሚወጣበት እና ፈተና የሚሰጥበት ቀን ሐሙስ ጥር 18/2015 ዓ/ም በመሆኑ...
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሰ/ቅ.ማ/731/15 በቀን 13/03/2015 ዓ.ም በወጣው የቅጥር ማስታወቂያ ኮምፒዩተር ቴክኒሻን/ኮምፒዩተር ኦፊሰር/ካሬር/ የሥራ መደብ በኦን ላይን ከተመዘገባችሁት መካከል ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው አመልካቾች መስፈርቱን ያሟላችሁ መሆኑን እያሳወቅን፤
ዝርዝሩን ይመልከቱ
Download
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቅጥር ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት
ቅጥር ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ያለውን ክፍት የስራ መደብ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ከሚያሟሉ አመልካቾች መካከል
በቅጥር አወዳድሮ ማሟላት ይፈልጋል፡፡
ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ክሊክ በማድረግ መመዝገብ...








