የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሰ/ቅ.ማ/731/15 በቀን 13/03/2015 ዓ.ም በወጣው የቅጥር ማስታወቂያ የትራንስሚሽን ኢንስታሌሽንና ጥገና ቡድን ቴክኒሻን 1 የሥራ መደብ በኦንላይን ከተመዘገባችሁት መካከል ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው አመልካቾች እጣ የሚወጣበት እና ፈተና የሚሰጥበት ቀን ረቡዕ...
የቅጥር ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ያሉትን ክፍት የስራ መደበብ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ከሚያሟሉ አመልካቾች መካከል
በቅጥር አወዳድሮ ማሟላት ይፈልጋል፡፡
ማስታወቂያውን ይመልከቱ
ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ክሊክ በማድረግ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
https://forms.gle/Xv62fZwxwRKSWvPY6
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሰ/ፍሊ.ማ/1330/15 በቀን 13/06/2015 ዓ.ም በወጣው የቅጥር ማስታወቂያ በፍሊራንስ የቴሌቭዥን ዜና አንባቢ/አንከር/ የሥራ መደብ በኦንላይን ከተመዘገባችሁት መካከል ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው አመልካቾች በላካችሁት ቪዲዮ መሰረት የተሻለ ውጤት ያላችሁ ስለሆነ የሚቀጥለው ፈተና...
የቅጥር ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ያሉትን ክፍት የስራ መደቦች ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ከሚያሟሉ አመልካቾች መካከል በቅጥር አወዳድሮ ማሟላት ይፈልጋል፡፡
ማስታወቂያውን ይመልከቱ
ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ክሊክ በማድረግ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
ለመመዝገብ ይህን ይጫኑ
ወይም
https://forms.gle/RaWxgENp5hbnWiGs6
ፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሰ/ቅ.ማ/1157/2015 በቀን 10/05/2015 ዓ.ም በወጣው
የቅጥር ማስታወቂያ ለደሴ ኤፍ ኤም ሪፖርተር 1 እና ፕሮሞሽንና ገበያ ልማት ባለሙያ የሥራ መደብ በኦንላይን ከተመዘገባችሁት መካከል ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው አመልካቾች እጣ የሚወጣበት እና ፈተና...








