የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሰ/ቅ.ማ/1342/15 በቀን 14/06/2015 ዓ.ም በወጣው
የቅጥር ማስታወቂያ ለህብር ቴሌቭዥን ዜናና ፕሮግራም የኸምጠኛ ቋንቋ ሪፖርተር 1፣ ለህብር ቴሌቭዥን ዜናና ፕሮግራም የኦሮምኛ ቋንቋ ሪፖርተር 1፣ ለህብር ቴሌቭዠን ዜናና ፕሮግራም የአዊኛ ቋንቋ ሪፖርተር 1...
የቅጥር ማስታወቂያ
አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ያሉትን ክፍት የስራ መደቦች ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ከሚያሟሉ አመልካቾች መካከል
በቅጥር አወዳድሮ ማሟላት ይፈልጋል፡፡
ማስታወቂያውን ይመልከቱ
ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ክሊክ በማድረግ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
https://forms.gle/gwc7FdNR3fuVcCxV7
ወይም
ይመዝገቡ
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሰ/ቅ.ማ/731/15 በቀን 13/03/2015 ዓ.ም በወጣው የቅጥር ማስታወቂያ የትራንስሚሽን ኢንስታሌሽንና ጥገና ቡድን ቴክኒሻን 1 የሥራ መደብ በኦንላይን ከተመዘገባችሁት መካከል ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው አመልካቾች እጣ የሚወጣበት እና ፈተና የሚሰጥበት ቀን ረቡዕ...
የቅጥር ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ያሉትን ክፍት የስራ መደበብ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ከሚያሟሉ አመልካቾች መካከል
በቅጥር አወዳድሮ ማሟላት ይፈልጋል፡፡
ማስታወቂያውን ይመልከቱ
ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ክሊክ በማድረግ መመዝገብ ይችላሉ፡፡
https://forms.gle/Xv62fZwxwRKSWvPY6
የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሰ/ፍሊ.ማ/1330/15 በቀን 13/06/2015 ዓ.ም በወጣው የቅጥር ማስታወቂያ በፍሊራንስ የቴሌቭዥን ዜና አንባቢ/አንከር/ የሥራ መደብ በኦንላይን ከተመዘገባችሁት መካከል ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው አመልካቾች በላካችሁት ቪዲዮ መሰረት የተሻለ ውጤት ያላችሁ ስለሆነ የሚቀጥለው ፈተና...








