ክፍት የስራ ቦታ

ክፍት የስራ ቦታ

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሠ/ቅ.ማ/1131/2016 በቀን 16/07/2016 ዓ/ም በወጣዉ የአሮሚኛ ቋንቋ ሪፖርተር 1 ጊዜአዊ የአጭር ጊዜ /ኮንትራት/ ሠራተኛ ቅጥር ማስታወቂያ ላይ መስፈርቱን አሟልታችሁ የተመዘገባችሁ ማለትም፡-

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ

ለአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ንብረት አሥተዳደር ባለሙያ 3 የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ ፦ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሠ/ቅ.ማ/1016/2016 በቀን 04/07/2016 ዓ/ም በወጣዉ ለአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ንብረት አሥተዳደር ባለሙያ 3 ጊዜያዊ የአጭር ጊዜ /ኮንትራት/ ሠራተኛ ቅጥር ማስታወቂያ ላይ...

የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ

ለአዲስ አበባ ቅርንጫፍ የፋይናንስ ባለሙያ 1 እና ገንዘብ ያዥ 1 የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ፦ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሠ/ቅ.ማ/1016/2016 በቀን 04/07/2016 ዓ/ም ባወጣው ለአዲስ አበባ ቅርንጫፍ የፋይናንስ ባለሙያ 1 እና ገንዘብ ያዥ 1 ጊዜያዊ የአጭር ጊዜ...

የቅጥር ማስታወቂያ

ጊዜያዊ የአጭር ጊዜ /የኮንትራት/ ቅጥር ማስታወቂያ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ባለው ክፍት የሥራ መደብ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ከሚያሟሉ ሥራ ፈላጊዎች መካከል በጊዜያዊ የአጭር ጊዜ /በኮንትራት/ ቅጥር አወዳድሮ በመቅጠር ማሠራት ይፈልጋል፡፡ በቀጣዩሊንክ በመግባት መመዝገብ ይችላሉ   👇👇👇 Register