የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል ይፋ ኾነ፡፡

ታኅሳሥ 07/2016 ዓ.ም (አሚኮ)16 ቡድኖችን የሚያፎካክረው የሻምፒየንስ ሊግ የመጨረሻው የምድብ ድልድል ይፋ ኾነ፡፡ የፖርቱጋሉ ኤፍሲ ፖርቶ ከእንግሊዙ አርሰናል ፤የዴንማርኩ ኤፍ.ሲ ኮፐንሃገን ከ እንግሊዙ ማንቸስተር ሲቲ ፤ የጣልያኑ ናፖሊ ከስፔኑ ባርሴሎና ፤ የፈረንሳዩ...

በአሜሪካ የዓለም የክለቦች ዋንጫ ሊደረግ ነው፡፡

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አሜሪካ እ.ኤ.አ በ2025 በአዲስ መልኩ የተቋቋመውን የዓለም የክለቦች ዋንጫ ታስተናግዳለች ሲል አሶሼትድ ፕሬስ ዘግቧል። የዓለም እግር ኳስ የበላይ አሥተዳዳሪ አካል (ፊፋ) በአዲስ ባሻሻለው ሕግ መሰረት (Mundial de...

“ጅሮና” የላሊጋው ክስተት

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የስፔን ላሊጋ የሪያል ማድሪድ እና ባርሴሎና የበላይነት መለያው ነው። ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ ከሁለቱ ያመለጠው ስኬትም የዲያጎ ሴሞኒው አትሌቲኮ ማድሪድ ድል ነው። በዘንድሮው የውድድር ዓመት ግን አዲስ ነገር...

“በልኩ የማይገኘው የእንግሊዝ ታላቁ የእግር ኳስ ደርቢ” ሊቨርፑል ከማንቼስተር ዩናይትድ

ባሕር ዳር: ታኅሳስ 6/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሊቨርፑል እና ማንቼስተር ዩናይትድ በእንግሊዝ እግር ኳስ የከበረ ዝና ባለቤቶች ናቸው። በአውሮፓ ውድድሮችም እንግሊዝ ከሁለቱ ቀያዮች የተሻለ ውጤታማ ክለብ የላትም። ይሄ ውጤታማነታቸው በክለቦቹ መካከል ዘመን የተሻገረ ተቀናቀኝነትን ፈጥሯል። አንዱ...

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ “አየተሞገሰች ያለችው ዳኛ “ርብቃ ዌልች”

ታኅሳሥ 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዌልች ባለፈው ወር ማንቸስተር ዩናይትድ እና ፉልሃም ባደረጉት ጨዋታ አራተኛ ዳኛ ኾና ሠርታለች።በዚህም የመጀመሪያዋ ሴት አራተኛ ዳኛ ለመኾን በቅታለች፡፡ ከጊዜ ወደ ጊዜ ችሎታዋን ያጎለበተችው ዌልች፤ የእንግሊዝ እግር ኳስ...