ማንም ከውድድሩ እንደወጣ አድርጎ እንዳይሰማው፡፡
የሊቨርፑል አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ የፕርምየር ሊጉን ክብር በበላይነት ለማጠናቀቅ ማንም እርግጠኛ ሊሆን እንደማይገባ በማሳሰብ አርሰናል እና ቸልሲ አሁንም ከፉክክሩ ውጭ እንዳልወጡ አሰልጣኙ አሰገንዝበዋል፡፡
ቸልሲና አርሰናል የደረጃ ሰንጠረዡን በቀዳሚነት ከሚመራው ሊቨርፑል በ11 ነጥብ ዝቅ...
አጼዎቹ በመቀሌ ኤርፖርት በወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ፤ በመቀሌ 70 እንደርታ ደጋፊዎች እና የክለብ አመራሮች...
አጼዎቹ በመቀሌ ኤርፖርት በወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ፤ በመቀሌ 70 እንደርታ ደጋፊዎች እና የክለብ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው።
ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 27/2011ዓ.ም (አብመድ) ፋሲል ከነማ ነገ ከወልዋሎ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ዛሬ መቀሌ ላይ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡
ጨዋታው ነገ...
ትናንት ምሽት በተካሄደው የካራባዎ ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ በኢትሀድ ብሪቶን አልቢዮንን የጋበዘው ማንቸስተር ሲቲ...
ትናንት ምሽት በተካሄደው የካራባዎ ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ በኢትሀድ ብሪቶን አልቢዮንን የጋበዘው ማንቸስተር ሲቲ በከፍተኛ የጨዋታ ብልጫ 9ለ0 አሸንፏል፡፡
የሲቲን ቀዳሚ ግብ ዲብሮይን በ5ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፤ ሌላኛው የሲቲ ተጫዋች ጋብሬል ጀሰስ ደግሞ በ30ኛ፣ 34ኛ፣ 57ኛ...
አርቲስት መሀሪ ደገፋው ፋሲል ከነማን ለመደገፍ ዛሬ ቃል ገብቷል ፡፡ አርቲስቱ ሰሞኑን ከሚኖርበት አሜሪካ...
ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 24/2011ዓ.ም (አብመድ) አርቲስት መሀሪ ደገፋው ፋሲል ከነማን ለመደገፍ ዛሬ ቃል ገብቷል ፡፡አርቲስቱ ሰሞኑን ከሚኖርበት አሜሪካ ሀገር ወደ ኢትዮጵያ ገብቷል፡፡
ፋሲል ከነማን ለመደገፍም ቅዳሜ በጎንደር በሚደረግ ኮንሰርት አንዱን ትኬት በ50 ሺህ ብር በመግዛት...







