ካሜሩን አዲስ አሰልጣኝ ቀጠረች፡፡

ባሕር ዳር፡ መስከረም 10/2012 ዓ.ም (አብመድ) ‹የማይበገሩት አንበሶች› በሚል ቅጽል ስም የሚታወቀውን የካሜሩን ብሔራዊ ቡድን እንዲያሰለጥኑ አዲስ ፖርቱጋላዊ አሰልጣኝ ኃላፊነት ተሰጣቸው፡፡ አሰልጣኝ ቶኒ ኮሲሶ የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ሆነው መሾማቸውን የካሜሩን የስፖርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ኮሲሶ ብሔራዊ...

ስፖርት ቅምሻ

ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 01/2011 ዓ.ም(አብመድ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 2ኛ ሳምንት የውጤት መግለጫዎችአቃቂ ቃሊቲ ወሎ ኮምቦልቻን 1ለ0፣ ደሴ ከተማ አውስኮድን 2ለ0 አሸንፈዋል፡፡ አክሱም ከሰበታ ከተማ 1ለ1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ ፌደራል ፖሊስ ከኢትዮ-አሌክትሪክ ባዶ ለባዶ፣ ወልድያ...

ማንም ከውድድሩ እንደወጣ አድርጎ እንዳይሰማው፡፡

    የሊቨርፑል አሰልጣኝ የርገን ክሎፕ የፕርምየር ሊጉን ክብር በበላይነት ለማጠናቀቅ ማንም እርግጠኛ ሊሆን እንደማይገባ በማሳሰብ አርሰናል እና ቸልሲ አሁንም ከፉክክሩ ውጭ እንዳልወጡ አሰልጣኙ አሰገንዝበዋል፡፡     ቸልሲና አርሰናል የደረጃ ሰንጠረዡን በቀዳሚነት ከሚመራው ሊቨርፑል በ11 ነጥብ ዝቅ...

አጼዎቹ በመቀሌ ኤርፖርት በወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ፤ በመቀሌ 70 እንደርታ ደጋፊዎች እና የክለብ አመራሮች...

አጼዎቹ በመቀሌ ኤርፖርት በወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ፤ በመቀሌ 70 እንደርታ ደጋፊዎች እና የክለብ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው። ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 27/2011ዓ.ም (አብመድ) ፋሲል ከነማ ነገ ከወልዋሎ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ዛሬ መቀሌ ላይ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ ጨዋታው ነገ...

ትናንት ምሽት በተካሄደው የካራባዎ ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ በኢትሀድ ብሪቶን አልቢዮንን የጋበዘው ማንቸስተር ሲቲ...

ትናንት ምሽት በተካሄደው የካራባዎ ዋንጫ ግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ በኢትሀድ ብሪቶን አልቢዮንን የጋበዘው ማንቸስተር ሲቲ በከፍተኛ የጨዋታ ብልጫ 9ለ0 አሸንፏል፡፡ የሲቲን ቀዳሚ ግብ ዲብሮይን በ5ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፤ ሌላኛው የሲቲ ተጫዋች ጋብሬል ጀሰስ ደግሞ በ30ኛ፣ 34ኛ፣ 57ኛ...