ብዙ አወዛጋቢ ክስተቶችን ያስተናገደው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ
https://youtu.be/_9xgHOErfHU?list=PLmCrONGfZd8TB60q3Md42O9sAPeDlM5RN
ከባህ ርዳር ከነማ ግብ ጠባቂ ጋር የተደረገ ቆይታ
https://youtu.be/k3BcZxIuV7M?list=PLmCrONGfZd8TB60q3Md42O9sAPeDlM5RN
ባሕርዳር ከነማ ከ ደደቢት ሁለተኛው አጋማሽ
https://youtu.be/nZvxNanKiLA?list=PLmCrONGfZd8TB60q3Md42O9sAPeDlM5RN
ኪፕቾጌ ማራቶንን ከ2፡00 በታች ለመግባት እየሠራ ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ መስከረም 27/2012 ዓ/ም (አብመድ) ኬንያዊው የረዥም ርቀት አትሌት ኢሉድ ኪፕቾጌ ማራቶንን ከ2፡00 ባነሰ ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቅ እየሠራ መሆኑን ቢቢሲ አስነበበ፡፡
የኦሎምፒክ ማራቶን ሻምፕዮኑ ኪፕቾጌ ከሁለት ሰዓታት ባነሰ ጊዜ ውስጥ ከ42 ኪሎ ሜትር በላይ...








