ትኩረት የተነፈገው የባሕል ስፖርት በሚፈለገው ልክ አላበበም።

የአማራ ክልል "የባህል ስፖርት አባት" እየተባለ ይጠራል። በተደጋጋሚ በሚደረጉ ሀገር አቀፍ የባሕል ስፖርት ውድድሮች በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅም ይስተዋላል። ለአብነት ያህልም በ2011ዓ.ም ኦሮሚያ ክልል አምቦ፣ በትግራይ ክልል-መቀሌ እና በሶማሌ ክልል- ጅግጅጋ በተደረጉ ሀገር አቀፍ የባህል ስፖርት...

የሃገር ውስጥ ስፖርት ዜና

https://youtu.be/d3v-iSbG6VQ

ፋሲል ከነማ የነበሩ የተጫዋቾቹን ጥቅማጥቅሞች በማስቀጠል ለተሻለ ውጤት እየተዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ፡፡

ባሕር ዳር፡ መስከረም 30/2012 ዓ/ም (አብመድ) ፋሲል ከነማ የወንዶች እግር ኳስ ቡድን በ2012 የውድድር ዘመን የተሻለ ስፖርታዊ ጨዋነት እና ጨዋታ ለማሳየት አካላዊ እና ሥነ ልቦናዊ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ። የእግር ኳስ ቡድኑ በ2011 ዓ.ም የውድድር...