የሴካፋ ዋንጫ የሚጀመርበት ጊዜ ተገለጸ፤ አህመድ ሙሳ 100 ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲ ሊያስተምር ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 13/2012 ዓ.ም (አብመድ) የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ ከሁለት ሳምንት በኋላ በዩጋንዳ መካሄድ ይጀምራል፡፡
የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪካ (ሴካፋ) የወንዶች ብሔራዊ ቡድኖችና ከ17 ዓመት በታች የሴቶች ውድድሮች በዩጋንዳ አስናጋጅነት ከሁለት ሳምንታት በኋላ መካሄድ...
በሴካፋ ውድደር የሚጫወቱት ሉሲዎቹ ወደታንዛኒያ አቅንተዋል፡፡
በታንዛኒያ አስተናጋጅነት በሚካሄደው የሴካፋ ውድደር ኢትዮጵያ ትሳተፋለች፡፡ የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን (ሉሲዎቹ) ዛሬ ጠዋት ወደታዛኒያ ዳሬሰላም አቅንተዋል፡፡
ለአራተኛ ጊዜ የሚካሄደው የሴቶች የምሥራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ዘንድሮ ታንዛንያ ስታስተናግደው ስምንት ሀገራት ይሳተፉበታል፡፡ በአዲሱ አሰልጣኝ ብርኃኑ...
በጎንደር ከተማ የተካሄደው የጎዳና ላይ ሩጫ ተጠናቅቋል፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 23/2012 ዓ.ም (አብመድ) በጎንደር ከተማ አስተዳደር በማይልኮ ሎጂ አዘጋጅነት የተካሄደው ሕዝባዊ ሩጫ በሠላም ተጠናቅቋል፡፡ ለቅዱስ ሩፋኤል የዓይነ ስውራን ትምህርት ቤት ድጋፍ ለማሰባሰብ ዓለማ ያደረገው የጎዳና ላይ ሩጫ በርካቶች ተሳትፈውበታል፡፡
የውጭ ዜጎችን ጨምሮ...
የአማራ ክልል ሰርከስ ማኅበር በባሕር ዳር ተመሠረተ፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 22/2012 ዓ.ም (አብመድ) ሰርከስ በኢትዮጵያ የ70 ዓመት ዕድሜ ያለው የክዋኔ ጥበብ ዘርፍ ነው፤ ነገር ግን እንደ ሌሎች የሲቪክ የሙያ ማኅበራት በማኅበር ተደራጅቶ ሙያውን እያሳደገ አልነበርም፡፡ የሰርከስ ባለሙያዎች በጋራ በመሆን ሙያውን ማሳድግ...
ማንቸስተር ዩናይትድ ቸልሲን በማሸነፍ በካራባኦ ዋንጫ ጉዞው ቀጥሏል፡፡
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 20/2012 ዓ.ም (አብመድ) በእንግሊዝ የካራባኦ ዋንጫ ትናንት ምሽት ተጠባቂ ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ ቸልሲ ማቸስተር ዩናይትድን፣ ሊቨርፑል አርሰናልን በየሜዳቸው የጋበዙበት ጨዋታ ተጠባቂ ነበር፡፡
በምሽቱ ጨዋታ በፕሪሚዬር ሊጉ በአጣብቂኝ ጉዞ ላይ የሚገኘው ማንቸስተር ዩናይትድ እንደሚሸነፍ...








