በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ 15ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል፡፡
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 25/2012ዓ.ም (አብመድ) የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ 15ኛ ሳምንት ስድስት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፤ በዕለቱ ተጠባቂ የነበረው የማቸስተር ዩናይትድና ቶተንሀም ሆትስርስ ጨዋታ በዩናይትድ 2ለ1 አሸናፊነት ተጠናቅቋል፡፡
ከዩናይትድ ከተሰናበቱ ከዓመት በኋላ ተቃራኒ ቡድን እየመሩ ወደ ኦልድትራፎርድ ያመሩት...
ፋሲል ከነማ ከሜዳው ውጭ ነጥብ ተጋርቷል።
የኢትዮጵያ የወንዶች ፕሪሚዬር ሊግ 1ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደዋል፤ ከሜዳው ውጭ ከአዳማ ከነማ ጋር የተጫወተው ፋሲል ከነማ ያለ ግብ አቻ ወጥቷል።
ሐዋሳ ከተማ በሜዳው ድሬ ዳዋ ከተማን 2ለ1 አሸንፏል። የዓመቱን የሊጉን የመጀመሪያ ግብ ያስቆጠረው ኤልያስ...
ትናንት ከአሰልጣኝነት መንበራቸው የወረዱትን አሰልጣኝ ኡናይ ኢምሬይ የሚተኩ አስልጣኝ ማን ይሆኑ የሚለው አጓጊ ሆኗል፡፡
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 20/2012ዓ.ም (አብመድ) ‹‹ከ18 ወራት በኋላ ከእምሬትስ የተሰናበቱት ኢምሬይን ተክተው ለንደን የሚደርሱ አሰልጣኝ ማን ይሆኑ?›› የሚለው ትኩረት ስቧል፡፡ ኢሚሬይ በራሞን ሳንቸዝ ፒዥዋን ስታዲዬም ከሀገራቸው ቡድን ሲቪያ ጋር አስደናቂ ዓመታትን አሳልፈዋል፡፡ ሲቪያ በአውሮፓ...
የኢትዮጵያ የወንዶች ፕሪሚየር ሊግ ነገ በሚደረጉ ጨዋታዎች ይጀመራል፡፡
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 20/2012ዓ.ም (አብመድ) በ16 ቡድኖች መካከል የሚካሄደው የኢትዮጵያ የወንዶች ፕሪሚየር ሊግ ነገ ከቀኑ በ9፡00 በተለያዩ ከተሞች በሚካሄዱ ጨዋታዎች ነው የሚጀመረው፡፡ ስሑል ሽረ ከኢትዮጵያ ቡና በትግራይ ስታዲዬም የሚያደርጉት ጨዋታ ደግሞ ሰኞ ከቀኑ 9፡00...
አርሰናል ኡናይ ኢሚሬይን አሰናበተ፡፡
የሰሜን ለነደኑ አርሰናል በውጤት መዋዠቅ ውስጥ የሚገኙትን አሰልጣኝ ኡናይ ኢሚሬይን አሰናብቷል፡፡
ለ22 ዓመታት በአርሰን ዌንገር ተይዞ የነበረውን ዙፋን ተቆጣጠረው የነበሩት ስፔናዊ አሰልጣኝ ከዙፋናቸው ወርደዋል፡፡ ኡናይ ኢሚሬይ ከ18 ወራት ቆይታ በኋላ ነው ከአርሰናል አሰልጣኝነት የተባረሩት፡፡ ሦስት...








