በ6ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ፋሲል ከነማን ከባሕር ዳር ከነማ ያገናኛል፡፡

ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 22/2012ዓ.ም (አብመድ) በኢትዮጵያ የወንዶች ፕሪሚዬር ሊግ አማራ ክልልን የሚወክሉት ፋሲል ከነማና ባሕር ዳር ከነማ በ6ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታቸውን ጎንደር ላይ ይናኛሉ፡፡ በድንቅ የአደጋፍ ሥርዓት የሚታወቁት ፋሲል ከነማና ባሕር ዳር ከነማ እግር ኳስ...

አርሰናል በብራይተን ተሸነፈ፤ የኤቨርተኑ አሰልጣኝ ማርኮ ሲልቫም ተሰናበቱ፡፡

ባሕር ዳር፡ ሕዳር 25/2012ዓ.ም (አብመድ) በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ 15ኛ ሳምንት ቀሪ ጨዋታ ትናንት በሜዳው ብራይተንን የገጠመው አርሰናል 2ለ1 ተሸንፏል፡፡ ዋና አሰልጣኙን አሰናብቶ በጊዜያዊ አሰልጣኝ በሜዳው የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደረገው አርሰናል በብራይን ሆቭ አልብዮን መመራት የጀመረው...

በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ 15ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል፡፡

ባሕር ዳር፡ ሕዳር 25/2012ዓ.ም (አብመድ) የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ 15ኛ ሳምንት ስድስት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፤ በዕለቱ ተጠባቂ የነበረው የማቸስተር ዩናይትድና ቶተንሀም ሆትስርስ ጨዋታ በዩናይትድ 2ለ1 አሸናፊነት ተጠናቅቋል፡፡ ከዩናይትድ ከተሰናበቱ ከዓመት በኋላ ተቃራኒ ቡድን እየመሩ ወደ ኦልድትራፎርድ ያመሩት...

ፋሲል ከነማ ከሜዳው ውጭ ነጥብ ተጋርቷል።

የኢትዮጵያ የወንዶች ፕሪሚዬር ሊግ 1ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ዛሬ ተካሂደዋል፤ ከሜዳው ውጭ ከአዳማ ከነማ ጋር የተጫወተው ፋሲል ከነማ ያለ ግብ አቻ ወጥቷል። ሐዋሳ ከተማ በሜዳው ድሬ ዳዋ ከተማን 2ለ1 አሸንፏል። የዓመቱን የሊጉን የመጀመሪያ ግብ ያስቆጠረው ኤልያስ...

ትናንት ከአሰልጣኝነት መንበራቸው የወረዱትን አሰልጣኝ ኡናይ ኢምሬይ የሚተኩ አስልጣኝ ማን ይሆኑ የሚለው አጓጊ ሆኗል፡፡

ባሕር ዳር፡ ሕዳር 20/2012ዓ.ም (አብመድ) ‹‹ከ18 ወራት በኋላ ከእምሬትስ የተሰናበቱት ኢምሬይን ተክተው ለንደን የሚደርሱ አሰልጣኝ ማን ይሆኑ?›› የሚለው ትኩረት ስቧል፡፡ ኢሚሬይ በራሞን ሳንቸዝ ፒዥዋን ስታዲዬም ከሀገራቸው ቡድን ሲቪያ ጋር አስደናቂ ዓመታትን አሳልፈዋል፡፡ ሲቪያ በአውሮፓ...