ለተሰንበት ግደይ በ5 ሺህ ሜትር አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገበች።

ትናንት በስፔን ቫሌንሻ በተደረገ የ5 ሺህ ሜትር የሩጫ ውድድር ለተሰንበት ግደይ ለ12 ዓመታት በጥሩነሽ ዲባባ ተይዞ የነበረውን ክብረወሰን በማሻሻል አሸንፋለች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶክተር) አትሌት ለተሰንበት ግደይ አዲስ ክብረ ወሰን በማስመዝገቧ ተሰማቸውን ደስታ በትዊተር...

የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ የሚጀመርበት ቀን ታወቀ፡፡

ባሕር ዳር፡ መስከረም 26/2013ዓ.ም (አብመድ) በ2012ዓ.ም በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የተሰረዘው የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ የ2013ዓ.ም የውድደር ዘመን የሚጀምርበት ቀን ታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፕሪሚዬር ሊግ ሸር ካምፓኒ በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ውስጥ ሆኖ የ2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር ለማስጀመር...

ለብሔራዊ ቡድኑ ከተጠሩ ተጫዋቾች መካከል አምስቱ የኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው።

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አባላት ካፍ አካዳሚ ማምሻውን ገብተዋል። ትናንት ማምሻውን የኮሮናቫይረስ ምርመራ ካደረጉ 36 የቡድኑ አባላት መካከል አምስቱ የኮሮና ቫይረስ ተገኝቶባቸዋል። አምስቱም ራሳቸውን አግልለው ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል። የተቀሩት 31 የቡድኑ አባላት ማምሻውን የካፍ አካዳሚ ገብተዋል። ዛሬ...

40ኛው የለንደን ማራቶን በሴቶች በኬንያዊዋ ብሪጅ ኮስጌ የበላይነት ተጠናቅቋል፡፡

በኮሮናቫይረስ የተራዘመው ማራቶን ዛሬ እየተካሄደ ነው፡፡ የሴቶቸ ውድድር በኬንያውያን የበላይነት ተጠናቅቋል፤ የወንዶች ውድድር ገና በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በ40ኛው የለንደን ማራቶን አንደኛ በመሆን ያሸነፈችው ኬንያዊዋ ብሪጌ ኮስጌ ስትሆን የገባችበት ሰዓት ደግሞ 2:18፡58 ነው፡፡ አሜሪካዊቷ ሳራ ሆል...

ሊቨርፑል ከ30 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል፡፡

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 19/2012 ዓ.ም (አብመድ) የመርሲሳይዱ ሊቨርፑል ከ1989/90 (እ.አ.አ) የውድድር ዓመታት በኋላ የሊጉን ዋንጫ ወደአንፊልድ ሮድ ወስዷል፡፡ የቀድሞው ኃያል ቡድን ሊቨርፑል ከ1989/90 የውድድር ዓመታት በኋላ ከኃያልነቱ ሲንሸራተት በአርሰን ቬንገር የሚመሩት አርሰናሎችና የሰር አሌክስ ፈርጉሰን...