ከስፖርቱ ዓለም ታሪክ በዚህ ሳምንት!

በዚህ ሳምንት በስፖርቱ ዓለም ጥቁሮች በቤዝ ቦል ጨዋታ ላይ እንዳይሳተፉ ከታገዱበት ቀለበት ለመውጣት የቻሉበት ክስተት አስተናግዷል፡፡ ባሕርዳር: መጋቢት 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከሰላሳ ዓመታት በላይ የጥቁር ቤዝቦል ተጫዋቾች በዋና ቤዝቦል ሊጎች እንዳይሳተፉ ታግደው ቆይተዋል። ይሁን እንጅ እንደ...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ አቻው ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታ ሊያደርግ ነው።

ባሕርዳር: መጋቢት 05/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ አቻው ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታ የፊታችን እሁድ ያደርጋል። ብሔራዊ ቡድኑ ከጊኒ ለሚያደርገው የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ነገ ዝገጅቱን ማድረግ እንደሚጀምር ተገልጿል። የኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ ብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ የፊታችን...

20ኛው የባሕል ስፖርቶች ውድድር 16ኛው የባሕል ፌስቲቫል በአማራ ክልል አሸናፊነት ተጠናቀቀ።

ባሕር ዳር:መጋቢት 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ)20ኛው የባሕል ስፖርቶች ውድድር መጋቢት 2/2015 ዓ.ም ፍጻሜውን አግኝቷል። 20ኛ የባሕል ስፖርቶች ውድድር እና 16ኛው የባሕል ፌስቲቫል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል አስተናጋጅነት በቤንች ሸካ ዞን በሚዛን አማን ከተማ ከየካቲት 26/2015 ዓ.ም...

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ዝግጅቱን ረቡዕ ይጀምራል።

ባሕርዳር: መጋቢት 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት ለሚከናወነው የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ የማጣርያ ጨዋታዎች በማድረግ ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የምድቡን ሦስተኛ እና አራተኛ ጨዋታዎች ከጊኒ አቻው ጋር በሞሮኮ ራባት መጋቢት 15 እና 18 ያከናውናል። አሰልጣኝ...

በፕሪሚየር ሊጉ ባሕር ዳር ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 አሸነፈ።

ባሕርዳር:የካቲት 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባሕር ዳር ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 3 ለ 1 አሸነፈ፡፡ በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው የ16ኛ ሳምንት መርኃ ግብር የጣና ሞገዶቹ ከመመራት ተነስተው በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች በተከታታይ ባስቆጠሯቸው ጎሎች ሶስት ነጥብ...