የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ አቻው ጋር ዛሬ የአቋም መለኪያ ጨዋታ ያከናውናል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ አቻው ጋር የአቋም መለኪያ ጨዋታውን ዛሬ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ከቀኑ 9 ሰዓት ላይ ይደርጋል። ጨዋታው ዋልያዎቹ ከጊኒ ጋር ለሚያደርጉት የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ አቋማቸውን እንዲፈትሹ መዘጋጀቱን...

የሴዑል ማራቶንን አትሌት አምደወርቅ ዋለልኝ አሸነፈ።

ባሕር ዳር:መጋቢት 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ኮሪያ በተካሄደው የሶውል ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት አምደወርቅ ዋለልኝ አሸነፈ። የሴዑል ማራቶን ረጅም ዕድሜ ካስቆጠሩ ውድድሮች አንዱ ሲሆን እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በ1931 የተጀመረ ነው። ትናንት ምሽት 77ኛው የሶውል ማራቶን ውድድር...

የመላው አማራ የስፖርት ውድድር ዛሬ በጎንደር አፄ ፋሲል ስታዲየም በወልቃይት ጠገዴና በራያ የስፖርት ቡድኖች...

በከተማዋ የውድድሩ ማስጀመሪያ የአካል ብቃት እንቅስቃሴም ተካሂዷል፡፡ ባሕር ዳር: መጋቢት 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የመላው አማራ ስፖርት ውድድር ማስጀመሪያ መርኃ ግብር በከተማዋ ፒያሳ መስቀል አደባባይ በተካሄደው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተጀምሯል፡፡ የከተማዋ ነዋሪዎችና ለመላው አማራ ስፖርታዊ ውድድር ለመሳተፍ...

አሚኮ ስፖርት ዜና

ጂያኒ ኢንፋንቲኖ በድጋሜ የፊፋ ፕሬዝዳንት ኾነው ተመረጡ። ባሕር ዳር፡ መጋቢት 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጂያኒ ኢንፋንቲኖ የዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ፕሬዝዳንት ኾነው በድጋሜ ተመርጠዋል። የዓለም አቀፉ እግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) 73ኛው መደበኛ ስብስባውን የማኅበሩ አባል...