የ2024ቱ የአፍሪካ ዋንጫ የሚካሄድበት ቀን ይፋ ሆነ።

ባሕርዳር: መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኮትዲቯር አስተናጋጅነት የሚካሄደው የ2024ቱ የአፍሪካ ዋንጫ የሚካሄድበት ወር እና ቀናቶች በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ይፋ ተደርገዋል፡፡ ካፍ በትናንትናው እለት እንዳስታወቀው÷ የ2024ቱ የአፍሪካ ሀገራት እግር ኳስ ውድድር ከፈረንጆቹ ጥር 13...

ማንቸስተር ዩናይትድ ስለምን ተፈላጊነቱን አጣ?

ባሕር ዳር:መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከፕሪምየር ሊጉ ክለቦች ወደ 1 ቢሊየን ፓውንድ የሚጠጋ ዕዳ ያለበት ክለብ ማንቸስተር ዩናይትድ እንደሆነ አዲስ የወጣ መረጃ አመልክቷል፡፡ ማንቸስተር ዩናይትድ ከጠቅላላ ዕዳ፣ ከባንክ ብድር እና ካልተጠበቀ የዝውውር ክፍያ ጋር በተገናኘ...

የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም አሰልጣኝ አንቶንዮ ኮንቴን አሰናብቷል፡፡

ባሕር ዳር:መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጣልያናዊው አሰልጣኝ አንቶንዮ ኮንቴ ከሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም አሰልጣኝነታቸው መነሳታቸውን ክለቡ አስታውቋል፡፡ የ53 ዓመቱ ጎልማሳ ጣሊያናዊው አሰልጣኝ አንቶንዮ ኮንቴ ለ16 ወራት ከቶተንሀም ጋር የነበራቸውን ቆይታ በስምምነት ቋጭተውታል ተብሏል፡፡ ከጁቬንቱስ፣ ቼልሲ፣...

በቅድሚያ ለሴቶች የ5 ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ አሸናፊ ሆነች።

ባሕር ዳር:መጋቢት 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በቅድሚያ ለሴቶች የ5 ኪ.ሜ ሩጫ ውድድር በአትሌቶች መካከል የተካሄደውን ውድድር አትሌት መዲና ኢሳ በቀዳሚነት ስታጠናቅቅ፣ ፅጌ ገብረ ሰላማ ሁለተኛ እንዲሁም መልክናት ውዱ ሶስተኛ ደረጃን በመያዝ ጨርሰዋል። የዘንድሮው ቅድሚያ ለሴቶች የ5...

ስፖርት ዜና: መጋቢት 13/2015 ዓ.ም

https://youtu.be/6kyNw0hrYhY