አትሌት አበጀ አያና በፓሪስ ማራቶን ድል አደረገ።
ባሕርዳር: መጋቢት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አትሌት አበጀ አያና በዛሬው ዕለት በተካሄደው የፓሪስ ማራቶን ድል ቀንቶታል።
አትሌቱ ውድድሩን ያሸነፈው 2 ሰዓት 07 ደቂቃ ከ14 ሴኮንድ በሆነ ሰዓት በመግባት ነው።
ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ጉዬ አዶላ 2 ሰዓት 07...
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚከናወኑት ጨዋታዎች ዙሪያ ያልዎትን ግምት ይስጡ!
ጨዋታወቹም:-
ፋሲል ከነማ - ወላይታዲቻ 9 ሰዓት ላይ
ቅዱስ ጊወርጊስ- ኢትዮ ኤሌክትሪክ 12 ሰዓት ላይ
ባሕርዳር: መጋቢት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ)
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
የ2024ቱ የአፍሪካ ዋንጫ የሚካሄድበት ቀን ይፋ ሆነ።
ባሕርዳር: መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኮትዲቯር አስተናጋጅነት የሚካሄደው የ2024ቱ የአፍሪካ ዋንጫ የሚካሄድበት ወር እና ቀናቶች በአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ይፋ ተደርገዋል፡፡
ካፍ በትናንትናው እለት እንዳስታወቀው÷ የ2024ቱ የአፍሪካ ሀገራት እግር ኳስ ውድድር ከፈረንጆቹ ጥር 13...
ማንቸስተር ዩናይትድ ስለምን ተፈላጊነቱን አጣ?
ባሕር ዳር:መጋቢት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከፕሪምየር ሊጉ ክለቦች ወደ 1 ቢሊየን ፓውንድ የሚጠጋ ዕዳ ያለበት ክለብ ማንቸስተር ዩናይትድ እንደሆነ አዲስ የወጣ መረጃ አመልክቷል፡፡
ማንቸስተር ዩናይትድ ከጠቅላላ ዕዳ፣ ከባንክ ብድር እና ካልተጠበቀ የዝውውር ክፍያ ጋር በተገናኘ...







