የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ17ኛ ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይካሄዳሉ።
ባሕርዳር : መጋቢት 25/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 17ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐ-ግብር የሦስተኛ ቀን ውሎ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ።
ኢትዮጵያ መድን ከአርባ ምንጭ ከተማ ከቀኑ ዘጠኝ ሰዓት በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ይጫወታሉ።
በደረጃ ሰንጠረዡ...
አትሌት አበጀ አያና በፓሪስ ማራቶን ድል አደረገ።
ባሕርዳር: መጋቢት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አትሌት አበጀ አያና በዛሬው ዕለት በተካሄደው የፓሪስ ማራቶን ድል ቀንቶታል።
አትሌቱ ውድድሩን ያሸነፈው 2 ሰዓት 07 ደቂቃ ከ14 ሴኮንድ በሆነ ሰዓት በመግባት ነው።
ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ጉዬ አዶላ 2 ሰዓት 07...
በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ በሚከናወኑት ጨዋታዎች ዙሪያ ያልዎትን ግምት ይስጡ!
ጨዋታወቹም:-
ፋሲል ከነማ - ወላይታዲቻ 9 ሰዓት ላይ
ቅዱስ ጊወርጊስ- ኢትዮ ኤሌክትሪክ 12 ሰዓት ላይ
ባሕርዳር: መጋቢት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ)
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!