ተጠባቂው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል፡፡
ባሕርዳር፡- መጋቢት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ቸልሲን ከሊቨርፑል ያገናኘው ተጠባቂው ጨዋታ ያለ ግብ ተጠናቋል፡፡
በፕሪሚዬር ሊጉ ደካማ የውድድር ጊዜን እያሳለፉ የሚገኙት ሁለቱ ክለቦች የተገኛኙበት ጨዋታ ግብ አልታየበትም፡፡ በውጤት ቀውስ የሚገኘው ቸልሲ አሰልጣኙን ካሰናበተ...
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንችስተር ዩናይትድ ዛሬ ይጫወታል፡፡
ባሕርዳር፡- መጋቢት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ማንችስተር ዩናይትድ ከብሬንትፎርድ ጋር ይጫዋታል፡፡
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ማንችስተር ዩናይትድ ከብሬንትፎርድ የሚያገኛው ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡
በፕሪሚየር ሊጉ ነጥብ እየጣለ የሚገኘው ማንችስተር ዩናይትድ ምሽት አራት ሰዓት ላይ በሜዳው ይጫወታል፡፡
ማንችስተር...
በስፔን የንጉሥ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ባርሴሎና ከ ሪያል ማድሪድ ጋር ይጫወታል፡፡
ባሕርዳር፡- መጋቢት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም እግር ኳስ አፍቃሪያንን ትኩረት በመሳብ የሚታወቀው ኤልክላሲኮ ዛሬ ምሽት ይደረጋል፡፡
በስፔን ላሊጋ አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ላይ የተቀመጡት ባርሴሎና እና ሪያል ማድሪድ በስፔን የንጉሥ ዋንጫ በግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ይገናኛሉ፡፡
ከእግር ኳስ...
በኢትዮጵያ ዳርት ሻምፒዮና አማራ ክልል ሁለተኛ በመውጣት አጠናቀቀ፡፡
ባሕርዳር፡- መጋቢት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ዳርት ፌዴሬሽን አዘጋጅነት ከመጋቢት 20-23/2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ሲካሄድ የቆየው 17ኛው የኢትዮጵያ ዳርት ሻምፒዮና ውድድር ተጠናቋል፡፡
በአጠቃላይ በውድድሩ በሁለቱም ፆታዎች በታዳጊና በአዋቂ በነጠላ፣ በጥንድ፣ በድብልቅ (በወንድና በሴት) እና...