ስፖርት ዜና: ሚያዝያ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ)

ስፖርት ዜና: ሚያዝያ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ)

ባሕርዳር ከተማ ድሬዳዋ ከተማን አሸነፉ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 06/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሣምንት ጨዋታ ባሕርዳር ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 3 ለ 1 አሸነፈ፡፡ ባሕዳር ከተማ እና ድሬዳዋ ከተማ 9፡00 ላይ በአዳማ ሣይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጨዋታቸውን አካሂደዋል፡፡ በዚህም ሀብታሙ...

የ19ኛ ሳምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ ይካሄዳሉ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 05/2015 ዓ.ም (አሚኮ)ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት መርሐ-ግብር ዛሬ በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጀመራል። በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ከቀኑ 9 ሰዓት ሃዋሳ ከተማ ከወልቂጤ ከተማ ይጫወታሉ። በደረጃ ሰንጠረዡ ሃዋሳ ከተማ በ28 ነጥብ...

ስፖርት ዜና: ሚያዝያ 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ)

https://www.youtube.com/watch?v=3wodZUGp3wA