ዛሬ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ሁለት ጨዋታዎች በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ይደረጋሉ። በመርሐ-ግብሩ ሲዳማ ቡና ከአርባ ምንጭ ከተማ ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ። በደረጃ ሰንጠረዡ ሲዳማ ቡና በ34 ነጥብ 10ኛ...

የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች ላይ የሰዓት ማስተካከያ ተደረገ

ባሕር ዳር: ግንቦት 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር እና ሥነ ሥርዓት ኮሚቴ በ27ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች ላይ የሰዓት ማስተካከያ ማድረጉን አስታውቋል። የ27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከነገ ጀምሮ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም መደረግ ይጀምራሉ። የቤትኪንግ የኢትዮጵያ...

የ2024 ኦሊምፒክ ጨዋታዎች የሴቶች እግር ኳስ የአፍሪካ ዞን የማጣርያ ጨዋታዎች ድልድል ወጥቷል።

ባሕርዳር : ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በመጀመርያው ዙር ከቻድ ጋር ስትደለደል የሁለቱ ሀገራት አሸናፊ በሁለተኛ ዙር ማጣርያ ከናይጄርያ ጋር የሚጫወት ይኾናል። አራት ዙሮች ባሉት ማጣርያ የአንደኛ ዙር ማጣርያ ጨዋታዎች ከሐምሌ 3 እሰከ 11/2015...

11ኛው የአማራ ክልል የመስሪያ ቤቶች ስፖርታዊ ውድድር በደሴ ከተማ ሊካሄድ ነው።

ባሕርዳር : ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 11ኛው የአማራ ክልል የመንግሥት ሰራተኞች ስፖርታዊ ውድድር ከግንቦት 27/2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 07/2015 ዓ.ም ድረስ በደሴ ከተማ እንደሚካሄድ የአማራ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ አስታውቋል። በወጣቶች እና...

ሻሸመኔ ከተማ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መመለሱን አረጋገጠ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ሻሸመኔ ከተማ ከ15 የውድድር ዘመናት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ መመለሱን አረጋግጧል፡፡ ሻሸመኔ ከተማ የአዲስ አበባ ከተማን ሽንፈት ተከትሎ ነው ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዳግም መመለሱን ያረጋገጠው፡፡ ሻሸመኔ...