ተጠባቂው የማንቼስተር ደርቢ
ባሕር ዳር: ግንቦት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ውኃ ሰማያዊዎቹ ከቀያይ ሰይጣኖቹ፤ የውድድር ዓመቱ የፕሪሜር ሊግ አሸናፊ ከካራባው ካፕ አሸናፊ ጋር ለሁለተኛ ዋንጫ ይገጥማሉ፡፡ ይህ ግጥሚያ በእግር ኳስ ቤተሰቡ ዘንድ እጅግ ተጠባቂ ነው፡፡ ግዙፉ የዌምብሌይ ስቴዲየም...
ዛሬ በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለት ጨዋታዎች ይደረጋሉ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት የመጀመሪያ ቀን ሁለት ጨዋታዎች በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ይደረጋሉ።
በመርሐ-ግብሩ ሲዳማ ቡና ከአርባ ምንጭ ከተማ ከቀኑ 7 ሰዓት ላይ ይጫወታሉ።
በደረጃ ሰንጠረዡ ሲዳማ ቡና በ34 ነጥብ 10ኛ...
የፕሪሚየር ሊጉ ጨዋታዎች ላይ የሰዓት ማስተካከያ ተደረገ
ባሕር ዳር: ግንቦት 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር እና ሥነ ሥርዓት ኮሚቴ በ27ኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች ላይ የሰዓት ማስተካከያ ማድረጉን አስታውቋል።
የ27ኛ ሳምንት ጨዋታዎች ከነገ ጀምሮ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም መደረግ ይጀምራሉ።
የቤትኪንግ የኢትዮጵያ...
የ2024 ኦሊምፒክ ጨዋታዎች የሴቶች እግር ኳስ የአፍሪካ ዞን የማጣርያ ጨዋታዎች ድልድል ወጥቷል።
ባሕርዳር : ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በመጀመርያው ዙር ከቻድ ጋር ስትደለደል የሁለቱ ሀገራት አሸናፊ በሁለተኛ ዙር ማጣርያ ከናይጄርያ ጋር የሚጫወት ይኾናል።
አራት ዙሮች ባሉት ማጣርያ የአንደኛ ዙር ማጣርያ ጨዋታዎች ከሐምሌ 3 እሰከ 11/2015...
11ኛው የአማራ ክልል የመስሪያ ቤቶች ስፖርታዊ ውድድር በደሴ ከተማ ሊካሄድ ነው።
ባሕርዳር : ግንቦት 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 11ኛው የአማራ ክልል የመንግሥት ሰራተኞች ስፖርታዊ ውድድር ከግንቦት 27/2015 ዓ.ም እስከ ሰኔ 07/2015 ዓ.ም ድረስ በደሴ ከተማ እንደሚካሄድ የአማራ ክልል ወጣቶች እና ስፖርት ቢሮ አስታውቋል።
በወጣቶች እና...








