የዋንጫ ተፎካካሪዎቹ ባሕር ዳር ከነማ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጠባቂውን ጨዋታ ዛሬ ያደርጋሉ።

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ26ኛ ሳምንት ተስተካካይ መርሐ ግብር የፕሪሚየር ሊጉ መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ተከታዩ ባሕር ዳር ከነማ የሚያደርጉት ጨዋታ በዛሬው ዕለት በጉጉት ይጠበቃል። የሁለቱ ክለቦች ጨዋታ ከቀኑ...

በጉጉት ሲጠበቅ የቆየው የባሕር ዳር ከነማ እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ክለብ ጨዋታ ዛሬ ይካሔዳል።

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሊጉ መሪዎች መካከል የሚደረገው ተጠባቂው የ26ኛው ሳምንት ተስተካካይ ጨዋታ ዛሬቅ ይካሄዳል። በሐዋሳ ስታዲየም ሊደረግ የነበረውና በከባድ ዝናብ ምክንያት በመቋረጡ ጨዋታው ለሌላ ቀን ተራዝሞ በጉጉት ሲጠበቅ የቆየው የቅዱስ ጊዮርጊስና...

“ለከተማችሁ ሕዝብ ክብርና ለማለያ ፍቅር ብላችሁ የገጠማችሁን ፈተና ሁሉ እየተጋፈጣችሁ አሁን ከደረሳችሁበት ወሳኝ...

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ድረስ ሳኅሉ (ዶ.ር) ለባሕር ዳር ከነማ እግር ኳስ ቡድን ያስተላለፉት የመልካም ምኞት መልእክት አስተላልፈዋል። "ውድ የባሕር ዳር ከነማ ተጫዋቾች እና ዕንቁ ...

አትሌት ለሜቻ ግርማ የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል የዓለም ክብረ ወሰን ሰበረ።

ባሕር ዳር፡ ሰኔ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አትሌት ለሜቻ ግርማ ትላንት ምሽት በፓሪስ በተካሄደዉ ዳይመንድ ሊግ ውድድር የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ሩጫ ውድድር የዓለም ክብረወሰን በመስበር አሸንፏል። 7:52.11 በሆነ ደቂቃ የገባው ለሜቻ ግርማ በሳይፍ...

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በስዊድን ስቶክሆልም ማራቶን ድል ቀናቸው፡፡

ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በስዊድን ስቶክሆልም ማራቶን ውድድር በሁለቱም ፆታዎች ከአንድ እስከ ሦስት ያለውን ደረጃ በመያዝ በበላይነት አጠናቀዋል። በወንዶች አትሌት አሸናፊ ሞገስ በአንደኝነት ሲያጠናቅቅ አትሌት ደራራ ሁሬሳ ሁለተኛ እንዲሁም አትሌት...