የጣና ሞገዶቹ ባሕርዳር ከተማ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የጣና ሞገዶቹ ባሕርዳር ከተማ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደረጎላቸዋል።
የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ እና የከነማ እግር ኳስ ክለብ የበላይ ጠባቂ ዶክተር ድረስ ሳህሉ ክለቡ ባሕርዳር ሲገባ ባደረጉት ደማቅ አቀባበል የእንኳን ደስ...
በ2016 ዓ.ም የአማራ አንደኛ ሊግ የሚሳተፉ ክለቦች ታውቀዋል።
ወልድያ: ሀምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በወልዲያ ከተማ መካሄዱን ሲቀጥል ውድድሩ ወደ ሩብ ፍጻሜ የገቡ ክለቦች ተለይተዋል።
የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎቹ ትናንት ሲጠናቀቁ 8ቱ ክለቦች ታውቀዋል። የቀጣይ ተጋጣሚዎች ድልድልም ይፋ ተደርጓል።
ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ...
የጣና ሞገዶቹ የዘንድሮውን የኢትዮጵያን ፕሪምየር
ሊግ ውድድር በድል አጠናቀቁ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የጣና ሞገዶቹ ዛሬ ወላይታ ድቻን አንድ ለባዶ በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን የብር ሜዳሊያ በመረከብ አጠናቅቀዋል።
በጨዋታው ጥሩ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የነበረው አደም አባስ በ47ኛው ደቂቃ ግብ በማስቆጠር...
“የኢትዮጵያ ተጨዋቾች የዝውውር ወቅት በሚቀጥለው ሳምንት በይፋ ይከፈታል” የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን
ባሕር ዳር: ሰኔ 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ወንዶች እና ሴቶች ፕሪምየር ሊግ ተጫዋቾች የዝውውር ጊዜ ከሐምሌ ስምንት ጀምሮ ክፍት እንደሚኾን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
ወደ ከፍተኛ ሊግ ከወረዱት ከአርባምንጭ ከተማ፣ ለገጣፎ ለገዳዲ፣ ከኢትዮ ኤሌትሪክ...
ወደ ጥሎ ማለፍ የገቡ ክለቦች ተለይተው ታውቀዋል!!
ወልድያ: ሰኔ 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ15ተኛው የአማራ ክልል እግር ኳስ ውድድር የምድብ ጨዋታዎች ላለፉት 10 ቀናት ሲካሄዱ ቆይቷል። በ9 ምድቦች ተከፍለው ጠንካራ ፉክክር ሲያደርጉ ከነበሩ ክለቦች መካከልም ቀጣዩን ዙር የተቀላቀሉ እና ከምድባቸው ማለፍ ያልቻሉ...








