የክልል ክለቦች ሻምፒዮናው ግማሽ ፍጻሜ ላይ ደርሷል!!

ወልድያ: ሐምሌ 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በወልድያ ከተማ አስተናጋጅነት የቀጠለው የአማራ ክልል እግር ኳስ ክለቦች ውድድር የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ተደርገዋል። አራት መርሐ ግብሮች በዕለቱ ሲደረጉ ወደ ግማሽ ፍጻሜ የገቡ ክለቦች ታውቀዋል። ትናንት በተከናወኑ ጨዋታዎች :- ሙጃ ጎንጅ...

«ለማንነቴ እሮጣለሁ፤ ማንነቴም አማራ ነው» የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች

ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች "ለማንነቴ እሮጣለሁ፤ ማንነቴም አማራ ነው" በሚል መሪ መልእክት የጎዳና ላይ ሩጫ አካሄዱ። በሩጫውም ላይ የተሳተፉት ነዋሪዎቹ ላለፍት 30 ዓመታት በማንነታቸው ምክንያት ሲደርሳባቸው ከነበረው...

የጣና ሞገዶቹ ባሕርዳር ከተማ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው።

ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የጣና ሞገዶቹ ባሕርዳር ከተማ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደረጎላቸዋል። የባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ እና የከነማ እግር ኳስ ክለብ የበላይ ጠባቂ ዶክተር ድረስ ሳህሉ ክለቡ ባሕርዳር ሲገባ ባደረጉት ደማቅ አቀባበል የእንኳን ደስ...

በ2016 ዓ.ም የአማራ አንደኛ ሊግ የሚሳተፉ ክለቦች ታውቀዋል።

ወልድያ: ሀምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል ክለቦች ሻምፒዮና በወልዲያ ከተማ መካሄዱን ሲቀጥል ውድድሩ ወደ ሩብ ፍጻሜ የገቡ ክለቦች ተለይተዋል። የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎቹ ትናንት ሲጠናቀቁ 8ቱ ክለቦች ታውቀዋል። የቀጣይ ተጋጣሚዎች ድልድልም ይፋ ተደርጓል። ወደ ግማሽ ፍጻሜ ለማለፍ...

የጣና ሞገዶቹ የዘንድሮውን የኢትዮጵያን ፕሪምየር

ሊግ ውድድር በድል አጠናቀቁ። ባሕር ዳር: ሰኔ 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የጣና ሞገዶቹ ዛሬ ወላይታ ድቻን አንድ ለባዶ በማሸነፍ የውድድር ዓመቱን የብር ሜዳሊያ በመረከብ አጠናቅቀዋል። በጨዋታው ጥሩ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የነበረው አደም አባስ በ47ኛው ደቂቃ ግብ በማስቆጠር...