የቡዳፔስት ሌላ ክስተት!
ባሕር ዳር: ነሐሴ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) እጅግ አስቸጋሪ በሆነው የ42 ኪሎ ሜትር ርቀት የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያ ሌላኛውን የቡዳፔስት ክስተት አስመዝግባለች፡፡ ፈታኝ እና እልክ አስጨራሽ በሆነው የማራቶን ውድድር በሴቶች ኢትዮጵያ የወርቅ እና ብር ሜዳሊያ አሸንፋለች፡፡...
ኢትዮጵያ በወንዶች 3 ሺ ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር በለሜቻ ግርማ የብር ሜዳሊያ አገኘች።
ኢትዮጵያ በወንዶች 3 ሺ ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር በለሜቻ ግርማ የብር ሜዳሊያ አገኘች።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በወንዶች 3000 ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር
በለሜቻ ግርማ የብር ሜዳሊያ...
ኢትዮጵያ በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 1500 ሜትር የብር ሜዳሊያ አገኘች።
ኢትዮጵያ በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 1500 ሜትር የብር ሜዳሊያ አገኘች።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጨማሪ ሜዳሊያ አግኝታለች።
በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በሴቶች 1500...
የአረንጓዴ ጎርፍ ፍሰት በቡዳፔስት!
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ምንጊዜም ቢሆን ዓለም የአትሌቲክስ ድግስ እንዳላት ሲሰማ በርካቶች ይኽንን ትዕይንት አብዝተው ይናፍቁታል፡፡ እልክ አስጨራሽ ፉክክር፣ ለሀገር ክብር የሚከፈል የቡድን ሥራ፣ ለሰንደቅ ዓላማ ልዕልና የሚውል ገፀ-በረከት እና ተመልካችን ቁጭ...
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሜሪካ ገባ።
ባሕር ዳር: ሐምሌ 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የወዳጅነት ጨዋታዎች ለማድረግ ዛሬ አመሻሹ ላይ አሜሪካ ገብቷል፡፡
በጊዜያዊ አሰልጣኝ ኢንስትራክተር ዳንኤል ገብረማርያም የሚመሩት ዋልያዎቹ በአሜሪካ ቨርጂኒያ ግዛት ማረፊያቸውን ማድረጋቸውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል።
ብሔራዊ ቡድኑ...








