ኢትዮጵያ በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና 6ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሀንጋሪ ቡዳፔስት በተካሄደው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ከዓለም 6ኛ ከአፍሪካ 2ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቅቃለች። በቡዳፔስት ናሽናል አትሌቲክስ ሴንተር ስታዲየም ከነሐሴ 13 ቀን 2015 ጀምሮ ሲካሄድ የቆየው ሻምፒዮና ተጠናቅቋል። ኢትዮጵያ...

በቡዳፔስቱ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ለተሳተፈው ልዑካን ቡድን ነገ አቀባበል እንደሚደረግ ባሕልና ስፖርት ሚኒስቴር...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ19ኛዉ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በቡዳፔስት ለተሳተፈው ልዑካን ቡድን ነገ አቀባበል እንደሚደረግ የባሕልና ስፖርት ሚኒስትሩ ቀጀላ መርዳሳ ገለጸዋል፡፡ የቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ሻምፕዮና ኢትዮጵያ ጥሩ ውጤት ያገኘችበት እንደነበርም ተናግረዋል...

ኢትዮጵያ በወንዶች ማራቶን የነሐስ ሜዳሊያ አገኘች፡፡

ባሕር ዳር: ነሐሴ 21/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 9ኛ ቀኑን በያዘው የዓለም አትሌቲክስ ውድድር ኢትዮጵያ በወንዶች የማራቶን ውድድር ተጨማሪ ሜዳሊያ አግኝታለች፡፡ ሀንጋሪ ቡዳፔስት እያስተናገደችው ባለው 19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮን የወንዶች ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያ በልዑል ገብረ ሥላሴ አማካኝነት...

የቡዳፔስት ሌላ ክስተት!

ባሕር ዳር: ነሐሴ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) እጅግ አስቸጋሪ በሆነው የ42 ኪሎ ሜትር ርቀት የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያ ሌላኛውን የቡዳፔስት ክስተት አስመዝግባለች፡፡ ፈታኝ እና እልክ አስጨራሽ በሆነው የማራቶን ውድድር በሴቶች ኢትዮጵያ የወርቅ እና ብር ሜዳሊያ አሸንፋለች፡፡...

ኢትዮጵያ በወንዶች 3 ሺ ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር በለሜቻ ግርማ የብር ሜዳሊያ አገኘች።

ኢትዮጵያ በወንዶች 3 ሺ ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር በለሜቻ ግርማ የብር ሜዳሊያ አገኘች። ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በወንዶች 3000 ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር በለሜቻ ግርማ የብር ሜዳሊያ...