የጣና ሞገዶቹ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ቅድመ ማጣሪያ ድል አደረጉ።
ባሕር ዳር: መስከረም 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የጣና ሞገዶቹ በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ ሁለተኛ ዙር ቅድመ ማጣሪያ ድል አድርገዋል።
ሀብታሙ ታደሰ በመጀመሪያው አጋማሽ በተጨማሪ ደቂቃ እና በሁለተኛው አጋማሽ በ90ኛው ደቂቃ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች...
አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ5 ሺህ ሜትር ሩጫ ክብረ ወሰን በመስበር አሸነፈች ።
ባሕርዳር፡ መስከረም 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ በ5 ሺህ ሜትር ሩጫ በኬንያዊቷ አትሌት ፌይዝ ኪፕዬጎን የተያዘውን ክብረ ወሰን በመስበር የዲያመንድ ሊግ አሸናፊ ሆነች።
አትሌቷ ክብረ ወሰኑን የሰበረችው 14:00.21 በሆነ ሰዓት በመግባት መሆኑን ዎርልድ...
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከሳውዲ አረቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በጋራ ለመሥራት የሚያስችለውን የመግባቢያ...
ባሕርዳር፡ መስከረም 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከሳውዲ አረቢያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር በትምህርት እና ሥልጠና፣ የእግር ኳስ ልማት እና ትብብር ላይ ያተኮረ የመግባቢያ ስምምነት በሪያድ ተፈራርሟል።
ስምምነቱን የተፈራረሙት የኢትዮጵያ እግር ኳስ...
ፍቅረማርያም ያደሳ በኦሊምፒክ ቦክስ ማጣሪያ ሁለተኛ ኾኖ አጠናቀቀ።
ባሕር ዳር: መስከረም 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሴኔጋል ዳካር በተካሄደው የአፍሪካ ዞን የኦሊምፒክ ቦክስ ስፖርት ማጣሪያ ውድድር በ57 ኪሎ ግራም ፍቅረማሪያም ያደሳ ሁለተኛ ኾኖ አጠናቋል።
ከናይጄሪያው ጆሽዋ ኦሞሌ ጋር የሦስት ዙር ፍልሚያ ቢያደርግም 3ለ2 በኾነ ውጤት...
“ሉሲዎቹ ከቡሩንዲ ጋር የሚያደረጉት የደርሶ መልስ ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ ይካሄዳል” የኢትዮጵያ እግር ኳስ...
ባሕር ዳር: መስከረም 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን በአፍሪካ ዋንጫ ማጣርያ ከቡሩንዲ ጋር የሚያደርገው የደርሶ መልስ ጨዋታ አዲስ አበባ ላይ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ።
ኢትዮጵያ በሜዳዋ የምታደርገውን ጨዋታ በአዲስ አበባ አበበ...








