የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከክለቦች ጋር በቅንጅት መሥራት እንደሚገባው ተጠቆመ።

ባሕር ዳር: መስከረም 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የእግር ኳሱን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ከክለቦች ጋር በቅንጅት መሥራት እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባሕልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። ቋሚ ኮሚቴው ከኢትዮጵያ እግር...

“የገጠመንን መጉላላት ፈትተን ለመልሱ ጨዋታ በአሰብነው ጊዜ ቱኒዚያ ደርሰን ለጨዋታው እንዘጋጃለን።” የባሕር ዳር ከነማ...

ባሕር ዳር: መስከረም 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የገጠማቸውን መጉላላት ቶሎ በመፍታት ለመልሱ ጨዋታ በታሰበው ጊዜ ቱኒዚያ በመገኘት ለጨዋታው እንደሚዘጋጁ የባሕርዳር ከነማ እግርኳስ ክለብ ሥራ አስኪያጅ ልዑል ፈቃዴ ገልጸዋል። በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ እየተሳተፈ የሚገኘው ባሕር ዳር ከነማ...

በበርሊን ማራቶን ትዕግሥት አሰፋ ክብረ ወሰን ሰበረች።

ባሕር ዳር: መስከረም 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በበርሊን ማራቶን ኢትዮጵያዊቷ ትዕግስት አሰፋ ክብረ ወሰኑን ሰበረች። ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ትዕግሥት ያሻሻለችው ክብረ ወሰን በብሪጅድ ኮስጊ በ2019 የችካጎ ማራቶን የተያዘውን ክብረ ወሰን ነው። ክብረ ወሰኑ...

ቅዱስ ጊዮርጊስ በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ ከግብጹ አል አህሊ ጋር ይጫወታል።

ባሕር ዳር: መስከረም 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቅዱስ ጊዮርጊስ እግር ኳስ ክለብ በ2023/24 የካፍ ሻምፒዮንስ ሊግ የሁለተኛ ዙር ማጣሪያ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ የግብጹ አል አህሊ በአፍሪካ ሻምፒዮንስ ሊግ 11 ጊዜ አሸናፊ በመኾን የተለየ ሥም እና ዝና...

“በአስቸጋሪም ኾኔታም ውስጥ ኾነን ሀገራችን እና ደጋፊዎቻችን የሚያኮራ ውጤት እናስመዘግባለን” አሠልጠኝ ደግአረገ ይግዛው

ባሕር ዳር: መስከረም 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአህጉር አቀፍ ውድድሮች ሲሳተፍ በታሪኩ የመጀመሪያ ቢኾንም እያስመዘገበ ያለው ውጤት ግን ተስፋ የሚጣልበት እና ሀገርን የሚያኮራ እንደኾነ ይነገራል፡፡ እንደ አህጉራዊ የእግር ኳስ መሥራችነታቸው ከክለብ እስከ ብሔራዊ ቡድን ውጤት ርቆበት...