ለማራቶን የዓለም ክብረወሰን ባለቤቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ አቀባበል ተደረገላት።

ባሕር ዳር: መስከረም 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የበርሊን ማራቶን የዓለም ክብረወሰንን በማሻሻል ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ አቀባበል ተደርጎላታል። አትሌት ትዕግስት አሰፋ ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ስትደርስ የበባህልና ስፖርት ሚኒስቴር እና...

“በሻምፒዮናው ለሀገራችን የተሻለ ውጤት ለማምጣት ተዘጋጅተናል” አትሌቶች

ባሕር ዳር: መስከረም 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ)በላቲቪያ ሪጋ በሚካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ሻምፒዮና የተሻለ ውጤት ለማምጣት የሚያስችላቸውን ዝግጅት ማድረጋቸውን በሻምፒዮናው ላይ የሚሳተፉ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ገልጸዋል። በሻምፒዮናው ላይ የሚሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን ትናንት ማምሻውን...

የባሕር ዳር ከነማ ለመልስ ጨዋታ ወደ ቱኒዝያ ያቀናል፡፡

ባሕር ዳር: መስከረም 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ)ባለፈው ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪሜር ሊግ ጠንካራ ፉክክር በማድረግ 2ኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው ባሕር ዳር ከነማ በአህጉራዊ መድረክ ኢትዮጵያን ወክሎ እየተጫወተ ነው፡፡ በአፍሪካ የኮንፌደሬሽን ካፕ ሁለተኛ ዙር የማጣሪያ ውድድር እያካሄደ ያለው...

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከክለቦች ጋር በቅንጅት መሥራት እንደሚገባው ተጠቆመ።

ባሕር ዳር: መስከረም 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የእግር ኳሱን ውጤታማነት ለማረጋገጥ ከክለቦች ጋር በቅንጅት መሥራት እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማኅበራዊ ልማት፣ ባሕልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። ቋሚ ኮሚቴው ከኢትዮጵያ እግር...

“የገጠመንን መጉላላት ፈትተን ለመልሱ ጨዋታ በአሰብነው ጊዜ ቱኒዚያ ደርሰን ለጨዋታው እንዘጋጃለን።” የባሕር ዳር ከነማ...

ባሕር ዳር: መስከረም 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የገጠማቸውን መጉላላት ቶሎ በመፍታት ለመልሱ ጨዋታ በታሰበው ጊዜ ቱኒዚያ በመገኘት ለጨዋታው እንደሚዘጋጁ የባሕርዳር ከነማ እግርኳስ ክለብ ሥራ አስኪያጅ ልዑል ፈቃዴ ገልጸዋል። በአፍሪካ ኮንፌዴሬሽን ዋንጫ እየተሳተፈ የሚገኘው ባሕር ዳር ከነማ...