የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ዕውቅና እና ሽልማት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፡ መስከረም 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በላቲቪያ ሪጋ በተካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ ውድድር የላቀ ውጤት ያስመዘገበው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ እውቅና እና ሽልማት ተበረከተለት። በታሪክ ለመጀመሪያ ግዜ በተስተናገደው የላቲቪያ ሪጋ የዓለም የጎዳና ላይ...

በአንድ ማይል የሴቶች የጎዳና ላይ ሩጫ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ።

ባሕር ዳር: መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሴቶች አንድ ማይል የሪጋ የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ ርቀቱን አትሌት ድርቤ ወልተጂ በቀዳሚነት ስታጠናቅቅ ፍሬወይኒ ኃይሉ ደግሞ ሁለተኛ ደረጃን ይዛለች፡፡ ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በ5 ኪሎ ሜትር የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ድል ቀናቸው።

ባሕር ዳር:- መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በወንዶች 5 ኪሎ ሜትር የሪጋ የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ ርቀቱን አትሌት ሀጐስ ገብረ ሕይወት በቀዳሚነት ሲያጠናቅቅ አትሌት ዮሚፍ ቀጄልቻ ደግሞ ሁለተኛ ደረጃን ይዟል፡፡ ለኅብረተሰብ ለውጥ...

በሪጋ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ሦስተኛ እና አራተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል።

ባሕር ዳር፡ መስከረም 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ በላቲቪያ ሪጋ በተካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ሦስተኛ እና አራተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል። ለመጀመሪያ ጊዜ በላቲቪያ ሪጋ በተካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር በ5 ኪሎ...

በላቲቪያ ሪጋ የሚካሄደው የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ዛሬ ይጀመራል።

ባሕር ዳር፡ መስከረም 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በሰባት ሴት እና በስድስት ወንድ ተጠባቂ አትሌቶች የምትሳተፍበት የዓለም የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በዛሬው ዕለት ይጀመራል፡፡ በሴቶች የ5 ኪሎ ሜትር ውድድር እጅጋየሁ ታዬ እና መዲና ኢሳ ኢትዮጵያን...