ዛሬ በእንግሊዝ ፕርምየር ሊግ የአርሴናል እና ማንቸስተር ሲቲ ጨዋታ ይጠበቃል።

ባሕር ዳር: መስከረም 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በባለፈው ዓመት ሁለቱ ክለቦች የዋንጫ ተፎካካሪዎች ነበሩ ምንም እንኳን በመጨረዎቹ ሳምንታት ሲቲ በማሸነፍ አርሰናል ደግሞ በመሸነፍ አልያም ነጥብ በመጋራት የዋንጫው የድል ባለቤት የፔፖ ጋርዲዮላ ቡድን ቢሆንም። በስምንት ሳምንት የዘንድሮው ፕሪምየር...

“ሞገዱን ደግፉ”

ባሕር ዳር: መስከረም 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በአህጉራዊው የእግር ኳስ መድረክ የነበራት ውክልና “መሥራች” የሚል የማዕረግ እና የክብር ሥም የሚሰጠው ነበር፡፡ ምንም እንኳን አሁናዊው የሀገሪቷ የእግር ኳስ ደረጃ ከተሳትፎ የዘለለ ባይሆንም እግር ኳስን እንደነፍሳቸው...

ታላቁ አህጉራዊ ውድድር 99 ቀናት ብቻ ቀርተውታል።

ባሕር ዳር: መስከረም 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከስድስት አስርት ዓመታት በላይ ያስቆጠረው የአፍሪካ ሀገራት ትልቁ የስፓርት ሁነት እንደ ምዕራባዊያን የዘመን ቀመር የ2023 የውድድር መድረኩን ሊከፍት 99 ቀናት ብቻ ቀርተውታል። በ54 ሀገራት የእግር ኳስ ብሔራዊ...

ሰብዓዊ ድጋፍን ዓላማ ያደረገ የሕጻናት ሩጫ መዘጋጀቱን የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አስታወቀ።

አዲስ አበባ: መስከረም 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ፣ በአፋር እና በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት የተፈናቀሉና ችግር ላይ የሚገኙ ሴቶችን መልሶ ለማቋቋም ያለመ የሕጻናት ሩጫ እደሚያካሂድ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ገለጸ። የሕጻናት ሩጫው የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የ10 ኪሎ...

የዓለም ዋንጫ ዳግም በአፍሪካ ምድር ሊካሄድ ነው።

ባሕር ዳር: መስከረም 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የ2030 እኤአ የሚካሄደው የዓለም ዋንጫ በሦስት አህጉር በሚገኙ ስድስት ሀገራት እንደሚካሄድ የዓለምአቀፉ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። የዓለም ዋንጫም ከሃያ ዓመታት ቆይታ በኋላ በአፍሪካ ምድር ለመካሄድ ተቃርቧል። ሞሮኮ ፣ ፖርቹጋል እና...