ፋሲል ከነማ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ጨዋታ በአቻ ውጤት አጠናቋል።

ባሕር ዳር: መስከረም 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፋሲል ከነማ በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የውድድር ዓመቱ የመጀመሪውን ጨዋታ ከሃዋሳ ከነማ ጋር አድርጎ በአቻ ውጤት አጠናቋል። ዓጼዎቹ በመጀመሪያው አጋማሽ የጨዋታ ክፍለ ጊዜ 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ለእረፍት...

በስምንተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሜር ሊግ ጨዋታ ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ አሸናፊነት ተመለሰ።

ባሕርዳር፡ መስከረም 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ስምንተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሜር ሊግ ዛሬ በርከት ያሉ ጨዋታዎችን ሲየያስተናግድ ማንቸስተር ዩናይትድ ወደ አሸናፊነት ተመልሷል። ዛሬ በተደረጉ የእንግሊዝ ፕሪሜር ሊግ ጨዋታዎች ማንቸስተር ዩናይትድ በሜዳው...

ሉሲዎቹ ከኢኳቶሪያል ጊኒ አቻቸው ጋር አቻ ተለያዩ።

ባሕር ዳር: መስከረም 26/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ሁለተኛ ዙር የመጀመርያ ጨዋታ ኢኳቶርያል ጊኒ ከ ኢትዮጵያ አንድ አቻ ተለያይተዋል። ዛሬ ከቀኑ 11 ሰዓት ላይ በኢኳቶሪያል ጊኒ ዋና ከተማ ማላቦ ስታዲየም በተካሄደው...

ዛሬ በእንግሊዝ ፕርምየር ሊግ የአርሴናል እና ማንቸስተር ሲቲ ጨዋታ ይጠበቃል።

ባሕር ዳር: መስከረም 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በባለፈው ዓመት ሁለቱ ክለቦች የዋንጫ ተፎካካሪዎች ነበሩ ምንም እንኳን በመጨረዎቹ ሳምንታት ሲቲ በማሸነፍ አርሰናል ደግሞ በመሸነፍ አልያም ነጥብ በመጋራት የዋንጫው የድል ባለቤት የፔፖ ጋርዲዮላ ቡድን ቢሆንም። በስምንት ሳምንት የዘንድሮው ፕሪምየር...

“ሞገዱን ደግፉ”

ባሕር ዳር: መስከረም 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በአህጉራዊው የእግር ኳስ መድረክ የነበራት ውክልና “መሥራች” የሚል የማዕረግ እና የክብር ሥም የሚሰጠው ነበር፡፡ ምንም እንኳን አሁናዊው የሀገሪቷ የእግር ኳስ ደረጃ ከተሳትፎ የዘለለ ባይሆንም እግር ኳስን እንደነፍሳቸው...