ሩኒ የበርሚንግሃም ሲቲ አሠልጠኝ ኾኖ ተሾመ፡፡

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቀድሞው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን አምበል ፣ የማንቸስተር ዩናይትድ እና ኤቨርተን ክለቦች ፊት አውራሪ የነበረው ዋይኒ ሩኒ የበርሚንግሃም ሲቲ አሠልጠኝ ኾኖ ተሹሟል፡፡ ሩኒ የአሜሪካውን ዲሲ ዩናይትድን ክለብ ወደኋላ ትቶ ወደ...

“የሁለተኛ ሳምንት የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን አያገኙም” የሊጉ አክሲዮን ማኅበር

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም እየተካሄደ ይገኛል። የሁለተኛ ሳምንት ውድድርም ከነገ ሐሙስ ጥቅምት 01/2016 ጀምሮ እስከ እሁድ ጥቅምት 04/2016 ድረስ መካሄዱ ይቀጥላል። ...

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2ኛ ሳምንት መርሐ ግብሮች ከ ጥቅምት 1 ጀምሮ...

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 2ኛ ሳምንቱ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ፕሪሜር ሊግ ነገ ሐሙስ ሁለት ጨዋታዎችን ያስተናግዳል። ቀን 9፡00ሰ ድሬዳዋ ከተማ ከኢትዮጵያ ቡና ይገናኛሉ። ሁለቱ ክለቦች በመጀመሪያ ጨዋታቸው ሦስት ነጥብ ያሳኩ ሲኾን...

ኤደን ሀዛርድ ጫማ ሰቀለ።

ባሕር ዳር: መስከረም 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቀድሞው የቸልሲ እና የሪል ማድሪድ የመስመር ተጫዋት የእግር ኳስ ጨዋታ ሩጫውን ማቆሙን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡ የ32 ዓመቱ ሀዛርድ እ.ኤ.አ በ2019 ነበር ሪያል ማድሪድን በ89 ሚሊዮን ፓውንድ የተቀላቀለው፡፡ ሀዛርድ በ16 ዓመታት የክለብ ቆይታው...

“በፓሪስ ኦሎምፒክ ኢትዮጵያ የምትጠብቀውን ውጤት ለማሰመዝገብ በቅንጂት መሥራት ያስፈልጋል” የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት

ባሕር ዳር: መስከረም 29/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የ2024 የፓሪስ ኦሎምፒክ የሥራ መመሪያን በሚመለከት የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ባዘጋጀው አውደ ጥናት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽንና የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ ሥራ አስፈጻሚ አባላት ተገኝተዋል። አሠልጣኞችና የክልል...