ባሕርዳር ከተማ ከንግድ ባንክ ተጠባቂው የፕሪሜየር ሊግ ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል።

በኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይከናወናሉ።ባሕርዳር ከተማ ከንግድ ባንክ 9 ሰዓት፣አዳማ ከተማ ከሀዋሳ ከተማ ደግሞ 12 ሰዓት ላይ የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው። አምና የፕሪሜየር ሊጉ ድምቀት የነበሩት የጣናሞገዶቹ አጀማመራቸው የተሻለ ስለነበር በዓምና ጥንካሪያቸው ናቸው ለማለት...

53ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከጥር 21 እስከ 26 2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ይካሄዳል።

ባሕር ዳር: ጥር 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከ1963 ዓ.ም ጀምሮ መካሄድ በጀመረው እና በኢትዮጵያ አትሌቲክስ የውድድር ታሪክ አንጋፋ በኾነው የዘንድሮው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከተለያዩ ክልሎች፣ ክለቦች እና ተቋማት የተውጣጡ 1ሺህ 102 አትሌቶችም ይሳተፋሉ። ከዚህ ውድድር...

ናኦሚ ግርማ የአሜሪካ የ2023 የምርጥ ተጫዋቾችን ሽልማት አሸነፈች፡፡

ባሕር ዳር: ጥር 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለሳን ዲያጎ ዌቭ የሴቶች ቡድን እየተጫወተች የምትገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ናኦሚ ግርማ የአሜሪካ የ2023 የሴቶች ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አሸንፋለች፡፡ በዚህም የ23 ዓመቷ ናኦሚ በአሜሪካ ሴቶች እግር ኳስ ታሪክ የመጀመሪያዋ ተከላካይ...

በዛሬው የአፍሪካ ዋንጫ ግብጽ ከሞዛምቢክ፣ ናይጀሪያ ከኢኳቶሪያል ጊኒ እና ጋና ከኬፕ ቨርዴ ይጫወታሉ፡፡

ባሕር ዳር: ጥር 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የ2023 የአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ ቀጥሎ ሲውል ግብጽ ከሞዛምቢክ፣ናይጄሪያ ከኢኳቶሪያል ጊኒ እና ጋና ከኬፕ ቨርዴ ይጫወታሉ፡፡ በምድብ ሁለት የተደለደሉት ግብጽ እና ሞዛምቢክ አቢጃን ከተማ በሚገኘው ስታድ ፊሊክስ ሁፉዌት...

ለአፍሪካ ዋንጫ የተለያዩ ሀገራት ብሔራዊ ቡድኖች አቢጃን እየገቡ ነው።

ባሕር ዳር: ጥር 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኮትዲቯር አስተናጋጅነት ለሚደረገው የ2023ቱ የአፍሪካ ዋንጫ የተለያዩ ሀገራት ብሔራዊ ቡድኖች ወደ አቢጃን እየገቡ ይገኛሉ፡፡ ትናንት ምሽት የካሜሮኑ የአፍሪካ ዋንጫ ሻምፒዮን የሴኔጋል ብሄራዊ ቡድን ኮትዲቯር ገብቷል። የሀገሪቱ...