ታላላቆችን በጊዜ የሸኘው 34ኛው የአፍሪካ ዋንጫ!
ባሕርዳር: ጥር 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኮትዲቯሩ የአፍሪካ ዋንጫ ባልተጠበቁ ውጤቶች ተመልካችን እያስደመመ የሩብ ፍጻሜ ላይ ደርሷል። ከውድድሩ መጀመር በፊት በያዙት የቡድን ሥብሥብ ለዋንጫ የተገመቱት በጊዜ ሻንጣቸውን ሸከፈው ወደ ሀገራቸው...
ዚነዲን ዚዳን የአልጄሪያን ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን እንዲያሠለጥን ተጠየቀ፡፡
ባሕር ዳር: ጥር 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የቀድሞው የሪያል ማድሪድ ድንቅ ተጫዋች ፈረንሳዊው ዚነዲን ዚዳን በቅርቡ ከአልጀሪያ ብሔራዊ ቡድን ኀላፊነታቸው በለቀቁት ጃሜል ቤልማዲ ምትክ ቡድኑን እንዲያሠለጥን ከአልጄሪያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጥያቄ ቀርቦለታል፡፡
ቤልማዲንን ለመተካትም...
ባሕርዳር ከተማ ከንግድ ባንክ ተጠባቂው የፕሪሜየር ሊግ ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል።
በኢትዮጵያ ፕሪሜየር ሊግ ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ይከናወናሉ።ባሕርዳር ከተማ ከንግድ ባንክ 9 ሰዓት፣አዳማ ከተማ ከሀዋሳ ከተማ ደግሞ 12 ሰዓት ላይ የሚደረጉ ጨዋታዎች ናቸው።
አምና የፕሪሜየር ሊጉ ድምቀት የነበሩት የጣናሞገዶቹ አጀማመራቸው የተሻለ ስለነበር በዓምና ጥንካሪያቸው ናቸው ለማለት...
53ኛው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከጥር 21 እስከ 26 2016 ዓ.ም በኢትዮጵያ ስፖርት አካዳሚ ይካሄዳል።
ባሕር ዳር: ጥር 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከ1963 ዓ.ም ጀምሮ መካሄድ በጀመረው እና በኢትዮጵያ አትሌቲክስ የውድድር ታሪክ አንጋፋ በኾነው የዘንድሮው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ከተለያዩ ክልሎች፣ ክለቦች እና ተቋማት የተውጣጡ 1ሺህ 102 አትሌቶችም ይሳተፋሉ።
ከዚህ ውድድር...
ናኦሚ ግርማ የአሜሪካ የ2023 የምርጥ ተጫዋቾችን ሽልማት አሸነፈች፡፡
ባሕር ዳር: ጥር 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ለሳን ዲያጎ ዌቭ የሴቶች ቡድን እየተጫወተች የምትገኘው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ናኦሚ ግርማ የአሜሪካ የ2023 የሴቶች ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን አሸንፋለች፡፡
በዚህም የ23 ዓመቷ ናኦሚ በአሜሪካ ሴቶች እግር ኳስ ታሪክ የመጀመሪያዋ ተከላካይ...







