የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም መካሄዱን ቀጥሏል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 1/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የሊጉ 2ኛ ሳምንት መርኃ ግብር አካል የኾኑ ጨዋታዎች በዕለተ አርብ፣ ቅዳሜና እሑድ ይደረጋሉ። አርብ ቀን 9፡00 ሀምበሪቾ ዱራሚ ከቅዱስ ጊዮርጊስ፤ 12:00 ደግሞ ፋሲል ከነማ ከኢትዮጵያ መድን ይጫወታሉ። በመጀመሪያው ሳምንት መርኃ...

በዩሮ 2024 የስፔንና ስኮትላንድ የማጣሪያ ጨዋታ ተጠባቂ ኾኗል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በሚቀጥለው ዓመት በጀርመን ለሚዘጋጀው የዩሮ 2024 ዋንጫ ለማለፍ በርካታ ሀገራት ዛሬ የማጣሪያ ጨዋታዎችን ያደርጋሉ፡፡ ዛሬ ሐሙስ ከሚደረጉ ማጣሪያ ግጥሚያዎች መካከል ስኮትላንድ ወደ ስፔን ተጉዛ በስታዲየም ኢስታዲዮ ዴ ላ...

ሩኒ የበርሚንግሃም ሲቲ አሠልጠኝ ኾኖ ተሾመ፡፡

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቀድሞው የእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን አምበል ፣ የማንቸስተር ዩናይትድ እና ኤቨርተን ክለቦች ፊት አውራሪ የነበረው ዋይኒ ሩኒ የበርሚንግሃም ሲቲ አሠልጠኝ ኾኖ ተሹሟል፡፡ ሩኒ የአሜሪካውን ዲሲ ዩናይትድን ክለብ ወደኋላ ትቶ ወደ...

“የሁለተኛ ሳምንት የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን አያገኙም” የሊጉ አክሲዮን ማኅበር

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር በአዳማ ከተማ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም እየተካሄደ ይገኛል። የሁለተኛ ሳምንት ውድድርም ከነገ ሐሙስ ጥቅምት 01/2016 ጀምሮ እስከ እሁድ ጥቅምት 04/2016 ድረስ መካሄዱ ይቀጥላል። ...

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2ኛ ሳምንት መርሐ ግብሮች ከ ጥቅምት 1 ጀምሮ...

ባሕር ዳር: መስከረም 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ) 2ኛ ሳምንቱ ላይ የደረሰው የኢትዮጵያ ፕሪሜር ሊግ ነገ ሐሙስ ሁለት ጨዋታዎችን ያስተናግዳል። ቀን 9፡00ሰ ድሬዳዋ ከተማ ከኢትዮጵያ ቡና ይገናኛሉ። ሁለቱ ክለቦች በመጀመሪያ ጨዋታቸው ሦስት ነጥብ ያሳኩ ሲኾን...