በ2024 በጀርመን ለሚደረገው የአውሮፓ ዋንጫ ሀገራት የማጣሪያ ጨዋታቸውን ዛሬ ማክሰኞ ምሽት ያደርጋሉ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከምድብ ሦስት ማልታ ከዩክሬን፣ ከምድብ ሰባት ሊቱኒያ ከሀንጋሪ፣ ሰርቢያ ከሞንቴኔግሮ ፣ከምድብ ስምንት ፊንላንድ ከካዛኪስታን ይጫወታሉ። በተለይ በምድብ ሦስት የተደለደሉት እንግሊዝ እና ጣልያን ዛሬ ምሽት 3 ሰዓት...

በሰላም እጦት ምክንያት ለመበተን ተዳርገናል ሲሉ የጉና አትሌቲክስ ክለብ አትሌቶች ገለጹ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በተፈጠረው ወቅታዊ የሰላም እጦት ምክንያት ለመበተን ተዳርገናል ሲሉ የጉና አትሌቲክስ ክለብ አትሌቶች ገልጸዋል። በአማራ ክልል ተከስቶ የነበረው የሰላም እጦት እያሳያቸው ያሉ ምልክቶች ሰላም ከሌለ ምንም እንደማይኖር...

ኢትዮጵያ ኢኳቶርያል ጊኒን 4 ለ1 አሸነፈች።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ኢትዮጵያ ኢኳቶርያል ጊኒን 4ለ1 በኾነ ውጤት ረትታለች፡፡ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተካሄደ የሴቶች ከ20 ዓመት በታች የዓለም ዋንጫ ማጣርያ ሁለተኛ ዙር የመልስ ጨዋታ...

የጣና ሞገዶቹ መድንን አሸነፉ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የጣና ሞገዶቹ መድንን በማሸነፍ ድል ቀንቷቸዋል። በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የሁለተኛ ሳምንት የአራተኛ ቀን ጨዋታ 9 ሰዓት ላይ የተገናኙት ባሕር ዳር ከተማ እና መቻል በባሕር ዳር 2 ለ 1...

አትሌት መሠረት በለጠ የአምስተርዳም ማራቶንን አሸነፈች።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 04/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በዓለም አትሌቲክስ የፕላቲነም ደረጃ በተሰጠው በዚህ ውድድር መሠረት በለጠ 2 ሰዓት ከ18 ደቂቃ 21ሴኮንድ በኾነ ሰዓት አሸንፋለች። መሠረት ያሸነፈችው የግሏን ምርጥ ሰዓት ከሁለት ደቂቃ በላይ በማሻሻል ነው። በጥር ወር በዶሃ...