የደብረ ብርሃን ከተማ እግርኳስ ቡድን በከፍተኛ ሊጉ ለሚጠብቀው የ2016 የውድድር ጊዜ ዝግጅት እያደረገ መኾኑን...

ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የ2016 የከፍተኛ ሊግ ውድድር ጥቅምት 20/2016 ዓ.ም ይጀመራል። ውድድሩ በጥሎ ማለፍ ጨዋታ እንደሚጀመር የደብረ ብርሃን ከተማ እግርኳስ ቡድን አሠልጣኝ ሰለሞን አየለ ተናግረዋል። ቡድኑ የዝግጅት ጊዜ ማነስ እና የልምምድ መስሪያ ቦታ...

አዲሱ “ጥበበኛ”በሚል የሚሞካሸው ታዳጊው የእግርኳስ ኮከብ

ባሕር ዳር: ጥቅምት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኬንድሪ ፔዝ ይባላል፡፡ በ16 ዓመቱ በደቡብ አሜሪካ ዞን ዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ሀገሩ ኢኳዶር ከሜዳው ውጪ ቦሊቪያን 2-1 ባሸነፈችበት ጨዋታ ላይ ግብ ያስቆጠረ ...

ትናንት የተጀመረው ሶስተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሜር ሊግ ዛሬም በሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 9:00 ላይ ሀድያ ሆሳዕና ከወልቂጤ ከተማ ጋር ሲጫዎት፣ምሽት 12:00 ደግሞ ቅዱስ ጊወርጊስ ከሻሸመኔ ጋር ይጫወታል። በመቻል እና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተሸነፉት ሀድያ ሆሳዕናዎች ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች...

ፋሲል ከነማ ከሲዳማ ቡና፣ ኢትዮጵያ መድን ከወላይታ ድቻ ዛሬ ይጫወታሉ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 08/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የሦስተኛ ሳምንት ሁለት ጨዋታዎች በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ዛሬ ይካሄዳሉ። ቀን ዘጠኝ ሰዓት ኢትዮጵያ መድን ከወላይታ ድቻ እንዲሁም 12...

ጆሴ ሞሪንሆ ሮማንሊለቁ መኾናቸው ተሰማ፡፡

ባሕር ዳር: ጥቅምት 06/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ፖርቹጋላዊ አሰልጣኝ ጆሴ ሞሪንሆ በ2024 (እ.አ.አ) ከጣሊያኑ ክለብ ሮማ ጋር የነበራቸው የሦስት ዓመት ኮንትራት ውል የሚጠናቀቅ ይኾናል፡፡ ይህን ተከትሎም ክለቡ ሮማ ስለ ኮንትራት ማራዘሚያ ከሰሞኑ ጠይቋቸው ነበር፡፡ እሳቸውም...