“207ኛው የለንደን ደርቢ”

ባሕር ዳር: ጥቅምት 10/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ከዓለም አቀፍ የብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ መልስ የአውሮፓ ሊጎች በዚህ ሳምንት ይቀጥላሉ፡፡ በተለይም በአምስቱ የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች በሳምንቱ ትኩረትን የሚስቡ መርሐ ግብሮች ይከናወናሉ፡፡ 9ኛው ሳምንቱ ላይ የደረሰው የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ...

የአፍሪካ ክለቦች ሊግ ዛሬ ይጀመራል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ክለቦች ሊግ በአፍሪካ እግር ኳስ ማኅበር ከቻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌድሬሽን ውድድሮች በተጨማሪ ትላልቅ ክለቦች እንዲሳተፉበት የተዘጋጀ ነው። በዛሬው ምሽት መርሐ ግብር የታንዛኒያው ሲምባ በሜዳው 60 ሺህ ተመልካች...

ቅዱስ ጊዮርጊስ በተከታታይ ለሦስተኛ ጊዜ አሸነፈ።

ቅዱስ ጊዮርጊስ በተከታታይ ለሦስተኛ ጊዜ አሸነፈ። ባሕር ዳር: ጥቅምት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ቅዱስ ጊዮርጊስ በተከታታይ ለሦስተኛ ጊዜ አሸንፏል። በአዳማ ከተማ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም እየተካሄደ በሚገኘው የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ተጋጣሚውን ሻሸመኔ...

“የአራተኛ እና የአምስተኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት አይኖራቸውም” የሊጉ አክሲዮን

"የአራተኛ እና የአምስተኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት አይኖራቸውም" የሊጉ አክሲዮን   ባሕር ዳር: ጥቅምት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአራተኛ እና የአምስተኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት እንደማይኖራቸው ተገልጿል።   የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች በአዳማ ሳይንስ...

የአፍሪካ ክለቦች ሊግ ዛሬ ይጀመራል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ክለቦች ሊግ በአፍሪካ እግር ኳስ ማኅበር ከቻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌድሬሽን ውድድሮች በተጨማሪ ትላልቅ ክለቦች እንዲሳተፉበት የተዘጋጀ ነው። በዛሬው ምሽት መርሐ ግብር የታንዛኒያው ሲምባ በሜዳው 60 ሺህ ተመልካች...