“የአራተኛ እና የአምስተኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት አይኖራቸውም” የሊጉ አክሲዮን

"የአራተኛ እና የአምስተኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት አይኖራቸውም" የሊጉ አክሲዮን   ባሕር ዳር: ጥቅምት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአራተኛ እና የአምስተኛ ሳምንት የሊጉ ጨዋታዎች የቀጥታ የቴሌቪዥን ስርጭት እንደማይኖራቸው ተገልጿል።   የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች በአዳማ ሳይንስ...

የአፍሪካ ክለቦች ሊግ ዛሬ ይጀመራል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ክለቦች ሊግ በአፍሪካ እግር ኳስ ማኅበር ከቻምፒዮንስ ሊግ እና ኮንፌድሬሽን ውድድሮች በተጨማሪ ትላልቅ ክለቦች እንዲሳተፉበት የተዘጋጀ ነው። በዛሬው ምሽት መርሐ ግብር የታንዛኒያው ሲምባ በሜዳው 60 ሺህ ተመልካች...

የደብረ ብርሃን ከተማ እግርኳስ ቡድን በከፍተኛ ሊጉ ለሚጠብቀው የ2016 የውድድር ጊዜ ዝግጅት እያደረገ መኾኑን...

ደብረ ብርሃን: ጥቅምት 09/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የ2016 የከፍተኛ ሊግ ውድድር ጥቅምት 20/2016 ዓ.ም ይጀመራል። ውድድሩ በጥሎ ማለፍ ጨዋታ እንደሚጀመር የደብረ ብርሃን ከተማ እግርኳስ ቡድን አሠልጣኝ ሰለሞን አየለ ተናግረዋል። ቡድኑ የዝግጅት ጊዜ ማነስ እና የልምምድ መስሪያ ቦታ...

አዲሱ “ጥበበኛ”በሚል የሚሞካሸው ታዳጊው የእግርኳስ ኮከብ

ባሕር ዳር: ጥቅምት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ኬንድሪ ፔዝ ይባላል፡፡ በ16 ዓመቱ በደቡብ አሜሪካ ዞን ዓለም ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ሀገሩ ኢኳዶር ከሜዳው ውጪ ቦሊቪያን 2-1 ባሸነፈችበት ጨዋታ ላይ ግብ ያስቆጠረ ...

ትናንት የተጀመረው ሶስተኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሜር ሊግ ዛሬም በሁለት ጨዋታዎች ይቀጥላል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 9/2016 ዓ.ም (አሚኮ) 9:00 ላይ ሀድያ ሆሳዕና ከወልቂጤ ከተማ ጋር ሲጫዎት፣ምሽት 12:00 ደግሞ ቅዱስ ጊወርጊስ ከሻሸመኔ ጋር ይጫወታል። በመቻል እና በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተሸነፉት ሀድያ ሆሳዕናዎች ባለፉት ሁለት ጨዋታዎች...