ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሕፃናት እና ለወጣቶች የሚኾን የስፖርት ማዘውተሪያ አስገንብተው አበረከቱ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሕፃናት እና ለወጣቶች የሚኾን የስፖርት ማዘውተሪያ አስገንብተው አበረከቱ።
ባሕርዳር፡ ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሕፃናት እና ለወጣቶች የሚሆን የስፖርት ማዘውተሪያ በአዲስ አበባ ልደታ ክፍለ ከተማ አስገንብተው...
የኤሲሚላን እና ጁቬንቱስ ወሳኝ ጨዋታ ዛሬ ይጠበቃል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጣሊያን ሴሪኤ በኤሲሚላን እና በጁቬንቱስ መካከል ዛሬ በሳንሴሮ የሚካሄደው ወሳኝ ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡
ኤሲ ሚላን በውድድር ዘመኑ እስካሁን ካደረጋቸው ስምንት ጨዋታዎች ሰባቱን አሸንፎ 21 ነጥቦች በመሰብሰብ በ2ኛነት ተቀምጧል፡፡ ጁቬንቱስም...
በቫሌንሺያ ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ2ኛ እስከ 4ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀቁ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ ማለዳ በተካሄደው የቫሌንሺያ ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ2ኛ እስከ 4ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል፡፡
የ2023 የቫሌንሺያ ግማሽ ማራቶን ኬንያዊ አትሌት ካንዲ ኪቦውት በ57 ደቂቃ ከ40 ሰከንድ በመግባት አሸንፏል፡፡...
በእንግሊዝ ብሔራዊ ቡድን እና ማንችስተር ዩናይትድ ድንቅ የእግር ኳስ ታሪክ የሠሩት ሰር...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በድፍን እንግሊዝ እና በአድናቂዎቹ ዘንድ "ቦብ" በሚል የሚቆላመጡት ቻርልተን ለማንችስተር ዩናይትድ ክለብ ለ17 ዓመታት ተጫውተዋል። በ606 ጨዋታዎች 199 ግቦችን አስቆጥረዋል።
ከማንቸስተር ዩናይትድ ጋርም የሊግ ፣...
የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዛሬ ሲቀጥል የሳምንቱን ታላቅ ጨዋታ ያስተናግዳል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የሦስተኛ ሳምንት የመጨረሻ ሁለት ጨዋታዎች ዛሬ ሲካሄዱ ባሕር ዳር ከነማ ከኢትዮጵያ ቡና የሚያደርጉት ፊልሚያ ተጠባቂ ነው።
የጣና ሞገዶቹ ቀደም ብለው ባደረጓቸው ሁለት የፕሪምየር ሊግ ጨዋታዎች ሦስት ነጥብ...








