ስመ ገናናነቱን ያጣው አያክስ አሠልጣኙን አሰናበተ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአያክስ አምስተርዳም ክለብ ከውጤት ማሽቆልቆል ጋር በተያያዘ ከአሠልጣኝ ሞሪስ ስቴጅ ጋር የነበረውን ውል ማቋረጡን አስታውቋል። በኔዘርላንድ ሊግ ኢሬዲቪዚ ታሪክ የአያክስ ክለብ ሰላሳ ስድስት ጊዜ በማሸነፍ ባለደማቅ ታሪክ ነው፡፡...

ኢትዮጵያውያን እጩ በኾኑበት የዓመቱ ምርጥ አትሌት ሽልማት ኬንያዊቷ አትሌት በሕዝብ ድምጽ እየመራች ነው።

በዓለም አቀፍ ደረጃ ኢትዮጵያን በድል ላኮሩ አትሌቶች ቀላል ውለታ ብንውልስ?! ባሕር ዳር: ጥቅምት 12/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የዓለም አትሌቲክስ ተቋም የዓመቱ ምርጥ አትሌት እጩዎችን ይፋ ማድረጉ ይታወሳል። በዓመቱ አስደናቂ አቋም ያሳዩ አትሌቶች በተካተቱበት የሴቶች ምርጥ እጬ ኢትዮጵያውያኑ...

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሕፃናት እና ለወጣቶች የሚኾን የስፖርት ማዘውተሪያ አስገንብተው አበረከቱ።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሕፃናት እና ለወጣቶች የሚኾን የስፖርት ማዘውተሪያ አስገንብተው አበረከቱ። ባሕርዳር፡ ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሕፃናት እና ለወጣቶች የሚሆን የስፖርት ማዘውተሪያ በአዲስ አበባ ልደታ ክፍለ ከተማ አስገንብተው...

የኤሲሚላን እና ጁቬንቱስ ወሳኝ ጨዋታ ዛሬ ይጠበቃል።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የጣሊያን ሴሪኤ በኤሲሚላን እና በጁቬንቱስ መካከል ዛሬ በሳንሴሮ የሚካሄደው ወሳኝ ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡ ኤሲ ሚላን በውድድር ዘመኑ እስካሁን ካደረጋቸው ስምንት ጨዋታዎች ሰባቱን አሸንፎ 21 ነጥቦች በመሰብሰብ በ2ኛነት ተቀምጧል፡፡ ጁቬንቱስም...

በቫሌንሺያ ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ2ኛ እስከ 4ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀቁ።

ባሕር ዳር: ጥቅምት 11/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ ማለዳ በተካሄደው የቫሌንሺያ ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ከ2ኛ እስከ 4ኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል፡፡ የ2023 የቫሌንሺያ ግማሽ ማራቶን ኬንያዊ አትሌት ካንዲ ኪቦውት በ57 ደቂቃ ከ40 ሰከንድ በመግባት አሸንፏል፡፡...