መርሕ የጣሱ ተጫዋቾች መቀጣታቸው ተሰማ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የእግር ኳስ ማኀበር ፊፋ "የስፖርት ማዘውተሪያዎች መዝናኛ እንጅ የመቋመሪያ ሥፍራዎች አይደሉም" የሚል መርህ አለው። በፊፋ ሕግ መሠረት አንድ የእግር ኳስ ተጫዋች በምንም መልኩ ሲቆምርም ኾነ...
ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ ቡናን አሸነፈ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአራተኛው ሳምንት የኢትዮጵያ ፕርምየር ሊግ መርሐ ግብር ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮጵያ ቡናን 2 ለ 0 በኾነ ውጤት አሸንፏል።
አማኑኤል ገ/ሚካኤል በ54 ኛው እና
80ኛው ደቂቃ ባስቆጠራቸው ሁለት ግቦች...
የእግር ኳስ ባላንጣነት መለኪያው “ኤል ክላሲኮ”
ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) እግር ኳስ የሰላም ስፖርት ነው። ፉክክሩ ፣ እልሁ እና ባላንጣነቱ በ90 ደቂቃ ሜዳ ላይ የሚጠናቀቅ ቢኾንም ነገር ግን በአንዳንድ ግጥሚያዎች ይሄ አይሠራም። ኤል "ክላሲኮ"ሪያል ማድሪድን ከባርሴሎና የሚያገናኘው ጨዋታ...
በሰቆጣ ከተማ ሱሰኝነትን የሚጠየፍ ትውልድ ለመገንባት ያለመ የሩጫ ውድድር ተካሄደ።
ሰቆጣ፡ ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሰቆጣ ከተማ በሴቭ ዘችልድረንና በቅሸነ ቲያትርና ፕሮዳክሽን ትብብር የተዘጋጀው "እኔ እራሴንና ሀገሬን ከሱስ እታደጋለሁ" በሚል መሪ መልእክት 5ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ሩጫ እየተካሄደ ነው።
በውድድሩም...
ከ5 ሺህ በላይ ወጣቶች የተሳተፉበት የሩጫ ውድድር በሰቆጣ ከተማ ተካሄደ።
ሰቆጣ፡ ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር በሰቆጣ ከተማ በሴቭ ዘችልድረንና በቅሸነ ቲያትርና ፕሮዳክሽን ትብብር የተዘጋጀው "እኔ እራሴንና ሀገሬን ከሱስ እታደጋለሁ" በሚል መሪ መልእክት 5ኪሎ ሜትር የሚሸፍን ሩጫ ተካሂዷል።
በውድድሩም ከ5...







