የስፔን እግር ኳስ ማኅበር ፕሬዚዳንት ተቀጡ፡፡
ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቀድሞው የስፔን እግር ኳስ ማኅበር ፕሬዝዳንት ሉዊስ ሩቢያሌስ ለሦስት ዓመታት ያህል ቅጣት ተላለፈባቸው።
የስፔን ሴቶች ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ እንግሊዝን ሲያሸንፍ ሩቢያሌስ የፊት አጥቂዋን ጄኒ ሄርሞሶን...
የካፍን ዝቅተኛ መስፈርት የሚያሟላ ስታዲየም ባለመኖሩ ፌዴሬሽኑም ሀገርም ከፍተኛ ዋጋ እየከፈሉ ነው ተባለ።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን 15ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን በአፍሪካ ኅብረት አዳራሽ ማካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው የ2015 ዓ.ም አፈፃፀም ሪፖርትና የ2016 ዓ.ም እቅድ ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል።
በተጨማሪም በ2014 ዓ.ም የምርጫ...
ተጠባቂው የማንቼስተር ደርቢ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ማንቼስተር ዩናይትድ ከማንቼስተር ሲቲ የዓለምን ትኩረት የሳበ ጨዋታ ዛሬ ምሽት በኦልድ ትራፎርድ ይጠበቃል።
ማንቼስተር ዩናይትድ ዝነኛው የቀድሞ አሰልጣኙ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ኦልድ ትራፎርድን ከለቀቁ በኋላ ባሉት አስርት...
ሉሲዎቹ ወደ ናይጀሪያ አመሩ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሉሲዎቹ ወደ ናይጀሪያ ጉዞ ጀምረዋል።
የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከናይጄርያ ጋር ለሚያደርጉት የመልስ ጨዋታ ወደ ናይጀሪያ ጉዞ ጀምረዋል።
ከ4፡40 ሰዓት በረራ በኋላም አቡጃ ናምዲ አዚክዌ ኢንተርናሽናል አየር ማረፊያ...
ኤል ክላሲኮ በሪያል ማድሪድ አሸናፊነት ተጠናቀቀ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 17/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በእግር ኳስ አፍቃሪያን ዘንድ በጉጉት ተጠብቆ የነበረው የኤል ክላሲኮ ጨዋታ በሪያል ማድሪድ አሸናፊነት ተጠናቋል
በስፔን ላሊጋ ባርሴሎናን ከሪያል ማድሪድ ያገናኘው ጨዋታ በማድሪድ የበላይነት ተጠናቋል።
ባርሴሎና የመጀመሪያውን የጨዋታ አጋማሽ ...








