የባሕር ዳር ዓለምአቀፍ ስታዲየም በጥር ወር የካፍ ውድድሮችን ለማስጀመር እንዲያስችል እየተሠራ መኾኑን የክልሉ ወጣቶች...

ባሕር ዳር: ግንቦት 25/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በ2002 ዓ.ም የግንባታ ሂደቱ የተጀመረው የባሕር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (CAF) ደረጃን ባሟላ መልኩ ለማጠናቀቅ የክልሉ መንግሥት ከ1 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር በላይ በመበጀት...

ኢትዮጵያ ሁለት ቀጠናዊ ውድድሮች የማዘጋጀት ኃላፊነት ተሰጣት።

ባሕር ዳር: የካቲት 15/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ሴካፋ በኬንያ ሞምባሳ እያካሄደው ባለው ጠቅላላ ጉባኤ በዚህ ዓመት የተለያዩ ውድድሮች እንዲያዘጋጁ የመረጣቸው ሀገራት ይፋ አድርጓል። በዚህ መሰረት ኢትዮጵያ የካፍ የሴቶች ቻምፒዮንስ ሊግ፣ የሴካፋ የማጣሪያ ውድድር እና ከ20 ዓመት...

የፍጹም ቅጣት ምቱ “ዘበኛ!”

ባሕር ዳር: ጥር 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሮን ሄይደን ዊሊያምስ ይባላል፡፡ እንደ አውሮፓዊያን አቆጣጠር ጥር 21/1992 ደቡብ አፍሪካ ፖርት ኤልዛቤት ከተማ ነው የተወለደው፡፡ 1 ሜትር 84 ሴንቲ ሜትር ቁመት አለው መለሎ...

ማውሪሲዮ ፖቸቲኖ ከቼልሲ የመሰናበት አደጋ ተጋርጦባቸዋል።

ባሕርዳር: ጥር 27/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ቼልሲ በፕሪሜየር ሊጉ በወልቭስ መሸነፉን ተከትሎ አሠልጣኙ አጣብቂ ውስጥ ገብተዋል። የለንደኑ ክለብ በሜዳው 4ለ2 መሸነፉን ተከትሎ የክለቡ አመራሮች አርጀንቲናዊውን አሠልጣኝ በሌላ ለመተካት ውሳኔ ላይ መድረሳቸውን ቶክ...

የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ዛሬ ይጀምራሉ።

ባሕርዳር: ጥር 24/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ተጋጣሚዎችን የሚለዩ ሁለት ጨዋታዎች ዛሬ ይከናወናሉ።ምሽት 2ሰዓት በሚጀምር ጨዋታ ናይጀሪያ ከአንጎላ ይጫወታሉ።የናይጀሪያ ብሔራው ቡድን በጥሎ ማለፍ ጨዋታ ካሜሮንን በማሸነፍ ነው ለሩብ ፍጻሜ የበቃው። የአንጎላ...