ሊዮኔል ሜሲ ለስምንተኛ ጊዜ የባሎን ደ’ኦር አሸናፊ ኾነ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 20/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ትናንት ምሽት በፈረንሳይ ፖሪስ በተካሄደው የሽልማት መርሐ ግብር የየዘርፉ ምርጦችም ተለይተዋል። በፈረንሳይ መዲና ፓሪስ የተካሄደውን የ2023 የባሎን ደ’ኦር ሽልማት ባለፈው ዓመት ሀገሩ አርጀንቲን የዓለም ዋንጫ አሸናፊ ያደረገው መሲ...
ከቅርጫት ኳስ ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት፡፡
ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቀድሞው የቅርጫት ኳስ ኮከብ ማጂክ ጆንሰን የፎርብስ መጽሔት ያላቸው ሀብት የቢሊየነርነት ደረጃ ላይ እንዳስቀመጣቸው አስነብቧል፡፡
መጽሔቱ የጆንሰንን የሀብት መጠን 1 ነጥብ 2 ቢሊዮን ዶላር መድረሱን አስታውቋል።
ጆንሰን በተለያዩ የስፖርት ክለቦች...
የስፔን እግር ኳስ ማኅበር ፕሬዚዳንት ተቀጡ፡፡
ባሕር ዳር: ጥቅምት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የቀድሞው የስፔን እግር ኳስ ማኅበር ፕሬዝዳንት ሉዊስ ሩቢያሌስ ለሦስት ዓመታት ያህል ቅጣት ተላለፈባቸው።
የስፔን ሴቶች ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በዓለም ዋንጫ የፍጻሜ ጨዋታ እንግሊዝን ሲያሸንፍ ሩቢያሌስ የፊት አጥቂዋን ጄኒ ሄርሞሶን...
የካፍን ዝቅተኛ መስፈርት የሚያሟላ ስታዲየም ባለመኖሩ ፌዴሬሽኑም ሀገርም ከፍተኛ ዋጋ እየከፈሉ ነው ተባለ።
አዲስ አበባ: ጥቅምት 19/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን 15ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔውን በአፍሪካ ኅብረት አዳራሽ ማካሄድ ጀምሯል።
በጉባኤው የ2015 ዓ.ም አፈፃፀም ሪፖርትና የ2016 ዓ.ም እቅድ ቀርቦ ውይይት ይደረግበታል።
በተጨማሪም በ2014 ዓ.ም የምርጫ...
ተጠባቂው የማንቼስተር ደርቢ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 18/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ማንቼስተር ዩናይትድ ከማንቼስተር ሲቲ የዓለምን ትኩረት የሳበ ጨዋታ ዛሬ ምሽት በኦልድ ትራፎርድ ይጠበቃል።
ማንቼስተር ዩናይትድ ዝነኛው የቀድሞ አሰልጣኙ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ኦልድ ትራፎርድን ከለቀቁ በኋላ ባሉት አስርት...