መዲና ኢሳ በዓለም ሴቶች ከ20 ዓመት በታች ምርጥ አትሌት ምርጫ ፍጻሜ ደረሰች።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም አትሌትክስ ፌዴራሽን የ2023 ከ20 ዓመት በታች ሴት አትሌቶችን ሦስት የፍጻሜ እጩዎችን ያስተዋወቀ ሲሆን፣ ኢትዮጵያዊቷ መዲና ኢሳ ከሦስቱ እጩዎች እንዷ ኾናለች፡፡
እጩዎቹ በዘንድሮው የወድድር ዓመት በቡዳፔስት የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና፣...
ገብረመድን ኃይሌ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አሠልጣኝ ኾነው ተሾሙ።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)አሠልጣኝ ገብረመድን ኃይሌ ዋልያዎችን ለማሠልጠን የአንድ ዓመት ውል ተፈራርመዋል።
250ሺህ ብር የተጣራ ወርሃዊ ደሞዝም ይከፈላቸዋል ብሏል ፌዴሬሽኑ በሰጠው መግለጫ።
በቀጣይ በሚደረጉ የአፍሪካና የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታዎች ጠንካራና ተፎካካሪ ብሔራዊ ቡድን መገንባት...
ዛሬ በሊጉ የጣና ሞገዶቹና የአጼዎቹ ጨዋታ በጉጉት ይጠበቃል።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 23/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ እየተሳተፉ የሚገኙት የአማራ ክልል ክለቦች ፋሲል ከነማ እና ባሕር ዳር ከተማ ዛሬ ቀን 9 ሰዓት ሰዓት ላይ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ኾኗል፡፡
የሁለቱን ክለቦች ድህረ ጨዋታዎች ስንመለከት...
የኢትዮጵያ ከ15 ዓመት በታች ወንዶች ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ዩጋንዳ አቀና።
ባሕር ዳር: ጥቅምት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ከ15 ዓመት በታች ወንዶች ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ ውድድር ላይ ለመካፈል ወደ ዩጋንዳ አቀንቷል።
ውድድሩ በዩጋንዳ አስተናጋጅነት ከጥቅምት 24 እስከ ህዳር 6 ይካሄዳል። የሴካፋ ከ15 ዓመት በታች ውድድር ላይ የሚሳተፈው...
ከቅርጫት ኳስ ተጫዋችነት እስከ ዝነኛ የዓለም ዋንጫ ዳኛነት
ባሕር ዳር: ጥቅምት 22/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የተወለደችው እ.ኤ.አ በ1988 በሩዋንዳ ምዕራባዊ ግዛት ሩሲዚ በተባለ ከተማ ነው ፤ ሳሊማ ሙካንሳንጋ የመጀመሪያዋ አፍሪካዊት ሴት ዳኛ።
በትውልድ መንደሯ በበርካታ ሰዎች የቅርጫት ኳስ ጨዋታን ይዘወተራል ፤ በወቅቱ ሳሊማ ኳስ ታቀብል...








